Breaking News
Home / News (page 191)

News

አፓርታይድ እስከመቼ??

(አብርሃ በላይ፣ ኢትዮሚድያ) የኢትዮጵያ አፓርታይድ ከደቡብ አፍሪቃው አፓርታይድ እጅግ አስፈሪና አገር አፍራሽ፣ ህዝብ አጫራሽ የፖለቲካ ካንሰር ነው። የደቡብ አፍሪቃው አፓርታይድ ከ95% በላይ የሆነውን ጥቁር ህዝብ ህብረቱን አጠናክሮ አንድ ላይ እንዲቆምና አናሳው የነጮች (3%) አገዛዝ እንዲወገድ ረድቷል። የኢትዮጵያው ግን በነጭና በጥቁር ህዝብ የምንለው አይደለም። የእርስ በርስ እልቂትን የሚጋብዝ በታኝ አፓርታይድ ነው። እየሆነ ያለውም ይኸው ነው። አሁን ጊዜው የዶ/ር አብይ መንግስት ነው። …

Read More »

የአዴፓ የፖሊስ ኮሚሽነር አቶ አበረ አዳሙ ፡ ጀነራል አሳምነውን መግደሉን በይፋ ተናገረ!

የአዴፓ የፖሊስ ኮሚሽነር አቶ አበረ አዳሙ ፡ ጀነራል አሳምነውን እራሱ መግደሉን በይፋ ተናገረ ። ሰውየው እስከ ቅርብ ግዜ ድረስ የግንቦት ሰባት አባል የነበረ ሲሆን የዶር ብርሀኑ ቅርብ ወዳጅ ነው ። ይህ ሚያመለክተው በባህርዳሩ አማራ መሪዎች ግድያ ቅንብር ( Assassination Plot) ከአብይ ጎን የኢዜማ እጅ ነበረበት ማለት ነው ። አቶ አበረ አሁን ማንን እያሳደደ እንደሚያስር ግልፅ ነው ። Agegnehu Kassa የግንቦት ሰባት …

Read More »

መረጃ ከአራዳ ምድብ ችሎት!!

***** በእነ አስጠራው ከበደ መዝገብ የተከሰሱት 25ቱ የአብን አመራሮች፣ አባላትና የአስራት ጋዜጠኞች ለሐምሌ 23/2011 ዓ.ም ተቀጥረዋል። የድርጅታችን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ክርስቲያን ታደለ አሁን ችሎት ቀርቧል። በተያያዘም ጠዋት ችሎት ለመታደም የተገኙትን የአብን አመራርና አባላት “ዝንተ ዓለም አማራ!!” የሚል ቲሸርት ለብሳችኋል ተብለው በፖሊስ ታስረዋል፡፡ በአሁኑ ስዓት በእስር ላይ ከሚገኙት ውስጥ፡- 1. መልካሙ ፀጋዩ ገላው 2. ይቻል ደጉ 3. ቴወድሮስ ታደሰ 4. …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.