Breaking News
Home / News (page 174)

News

“ፍርድ ቤቱ የፈፀመብን በደል!”

“ፍርድ ቤቱ የፈፀመብን በደል!” እነክርስቲያን ታደለ ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፤ *** እኛ በፖለቲካ አመለካከታችን ብቻ በመንግሥት የፈጠራ ክስ ተደርሶልን በአስር አለቃ መሳፍንት ጥጋቡ መዝገብ ስር ተከሰን ላለፉት 7 ወራት በሕገወጥ እስር ላይ የምንገኝ የአብን አባላትና አመራሮች ላይ ጉዳያችንን በማየት ላይ የሚገኙት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በርካታ በደሎችን ፈፅሞብናል። ለአብነትም፦ 1. ተከሳሾች ካቀረብነው መቃወሚያ ውጭ ብይን መስጠታቸው፦ ተከሳሾች በ.ተ.ቁ 13 ስር አቃቤ …

Read More »

የተሾሙት አብዛኞቹ ኦሮሞ ብቻ ናቸው!

ለውጥማ አ……-……———…………አለ❗ሰበር ዜና ======== Breaking News! በዛሬው እለት ጥር 10, 2012 ዓ.ም የጀነራልነት ማዕረግ ካገኙት የጦር መኮነኖች መካከል 80% ኦሮሞ ናቸው1.ሌተናል ጀኔራል ጌታቸው ጉዲና–ኦሮሞ 2. ሌተናል ጀኔራል አስራት ደኔሮ—ኦሮሞ/ደቡብ 3. ሌተናል ጀኔራል ሓጫሉ ሸለመ—-ኦሮሞ 4. ሌተናል ጀነራል ደሪባ ኩማ— ኦሮሞ 5. ሌተናል ጀኔራ ዘውዱ በላይ—አገው/አማራ 6.ሌተናል ጀኔራል ኩምሳ ሻንቆ–አሮሞ============================ 1. ሜጀር ጀነራል ጌቻቸው ጉዲና ወደ ሌተናል ጀነራል (ኦሮሞ) የሰሜን ዕዝ …

Read More »

የታገቱት የአማራ ተማሪዎች ስለመለቀቃቸው ማስረጃ የለም።

Asamnew

የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ሊቀመንበር የሆኑት ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ትላንት ምሽት 4 ሰዓት ወደ ታገቱ ተማሪዎች ወላጆች እንደደወሉና ወላጆችም ስለልጆቻቸው መለቀቅ መረጃ እንደሌላቸው እንደገለፁላቸው በትዊተር ገፃቸው ገልፀዋል! ሊቀመንበሩ ትላንት ምሽት አቶ ንጉሱ ጥላሁን በመንግስት ድርድር ተለቀዋል ያሏቸው ተማሪዎችን ዛሬ በሚዲያዎች እንዲያቀርቧቸው ጠይቀዋል። ዶ/ር ደሳለኝ የታገቱ ተማሪዎች ስምና ፎቶዓቸው አለንም ብለዋል። Via Tikvah-Eth

Read More »

የአማራ ባንክ አክሲዮን ሽያጭ

የአክሲዮን ሽያጭ ቀን እንደገና ተራዘመ! የአክሲዎን ሽያጭ ቀነ ገደቡ ለሁለተኛ ጊዜ ተራዝሟል። የተከፈለው አክሲዎን ሽያጭ 3 ቢሊየን፥ የተፈረመ ደግሞ 4.1 ቢሊየን ሆኗል። መራዘሙ ዲያስፖራው ዋና ተሳታፊ እንዲሆን መልካም አጋጣሚን ፈጥሮላቸዋል። አማራ ባንክ የራሱ የሆነ በማህበራዊ ሚዲያ በስሙ የተከፈተ የማስታወቂያ ገፅ የለውም። 1) ጊዜ ገደብ፦ የምስረታ ሂደትና የአክሲዮን ሽያጭ ጊዜ ገደብ እስከ የካቲት 30 እንዲራዘም ተወስኗል። በርካታ ግለሰቦች፥ ዲያስፖራው፥ ባለሃብቱና አርሶአደሩ …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.