Breaking News
Home / Amharic (page 64)

Amharic

አብን 10 የስራ አስፈፃሚ አባላትን አገደ።

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የፖለቲካ ፓርቲ ዐሥር አባላቱን ማገዱን አስታወቀ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆኑት አቶ ክርስቲያን ታደለ “የተጣለባቸውን ከፍተኛ ኃላፊነት ወደ ጎን በመተው በተለያዩ አፍራሽ ድርጊቶችየተሳተፉ” መሆኑን የገለጸው አብን የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣቸው በተረጋገጠ የፌስቡክ ገጹ ባሰራጨው ደብዳቤ አስታውቋል። አቶ ክርስቲያን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ፣ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ናቸው። ዛሬ ግንቦት 1 ቀን፣ 2014 …

Read More »

የአማራ ሀይልና መከላከያ ከወልቃይት እንዲወጡ በአቢይ አህመድ ትእዛዝ ተሰጠ።

——————–#ወልቃይትን__እናድን—-———– የኦህዴዱ አብይ አህመድ ክህደት በወልቃይት ላይ #ግርማካሳ በርካታ ሜዲያዎች እየዘገቡት ነው፡፡ የአማራ ክልልና የአማራ ልዩ ኃይል፣ የአማራ ሚሊሺያዎችና ፋኖዎች ከወልቃይት ጠገዴ እንዲለቁ ታዘዋል፡፡ በአብይ አህመድ፡፡ እንኩቶ የአማራ ክልልና የጎንደር ዞን የብልጽግና ሃላፊዎች የአብይ አህመድ ትእዛዝ እያፈጸሙ መሆናቸው ምን ሊሆን ይችላል ብላችሁ ብትጠይቁኝ፣ ህዝብ ታግሎና ተቃውሞ የአብይን አካሄድ ማስቆም ካልቻለ፣ ወያኔዎች በወልቃይት ዉጊያ ይከፍታሉ፣ የአብይ ጦር ከነ ኮረም፣ አላማጣ፣ ቆቦ …

Read More »

የኦሮሚያ ክልልን ብሄራዊ መዝሙር ለማዘመር የተደረገው ሙከራ ከሽፏል።

በአዲስ አበባ ትምሕርት ቤቶች የሚፈጠሩ ግርግሮች ቀጥለዋል። የአዲስ አበባ ትምሕርት ቤቶችን በኦሮሚያ ክልል ስር ለመሰልቀጥ የሚደረገው ስራ ተቃውሞ እየገጠመው ነው። አዲስ አበባ በቻርተር የምትተዳደር ከተማ ሁሉም ብሄሮች ያቀፈች ከተማ ነች ። አዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ጀርባ በሚገኘው በአዲስ አበባ መስተዳደር በሚተዳደረው የብሄራዊ ትምሕርት ቤት ውስጥ የኦሮሚያ ባንድራ ሰቅለው የኦሮሚያ ክልልን ብሄራዊ መዝሙር ለማዘመር የተደረገው ሙከራ ከሽፏል። ወላጆች የት/ቤቱን በር ገንጥለው …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.