Breaking News
Home / Amharic (page 215)

Amharic

የአማራ ትግል ላይቀለበስ ተጀምሮኣል !

Sergute Selassie እንዴት አመሻችሁ የኔታዎቼ?  የሆነው ሁሉ ነገር ለመልካም ነው። ከመከራ በስተጀርባ ታላቅ ክብር አለ። ጊዜያዊ ድል ጊዜያዊ ነው ዘላቂ ድልም ዘላቂ ድል ነው። መጓጓት ለ አርቲፊሻል ድል ሳይሆን ለእውነተኛው ድል ነው፤ ጥቁር ህዝብን በቃሚንተ፤ በዘለቄታ ነፃ ያወጣ መንፈስ ጊዜያዊ ዳንኪራ ሊያሰበረግገው የመንፈስ ትጥቁን ሊያስፈታው አያችልም።  አማራነት መንፈሳዊ ጥበብ ነው። ይህ መንፈሳዊ ጥበብ የሚያሰጋቸው ደግሞ ዘመናቸውን ሁሉ ሰርተውበታል። እኛም አለን …

Read More »

የመከላከያ ሠራዊት 100% በኦሮሞ ቁጥጥር ስር ሆኗል።

ሀገሪቱን ወደ ኦሮሙማ ለመቀየር የሚደርጉትን ዝግጅት ጀኔራል ሳዐር መኮነንና ጀኔራል አሳምነው ፅጌን በተቀነባበር ሴራ በመግደል ዝግጅታቸውን አጠናቀው ወደ ስራ ገብተዋል!!ባለፉት ሁለት ቀናት ከባህር ዳሩ በንጹሃን ደም የታጠበ ድራማ መልስ እንኳ ከ200 በላይ እኩይ ተግባራቸውን ይቃወሙናል ያሏቸውንና ከፍተኛ እንቅስቃሴ ያደርጋሉ ብለው ጥናት ያደረጉባቸውን የአማራ ተወላጅ የዩንቨርስቲ ሙህራን፣ የአድስ አበባ ወጣቶች አክትቪስቶች የአብን አባላትንና በእስከንድር ነጋ የሚመራው የአድስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት …

Read More »

በአማራ ክልል የዳቦ ዱቄትን ላልተገባ ጥቅም ባዋሉ ከ600 ዳቦ ቤቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ::

፨፨፨ (የአማራ ክልል መንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት፣ 14/2011፣ ባህር ዳር) መንግስት በድጎማ እያቀረበ ያለውን የዳቦ ዱቄት ላልተገባ ጥቅም ባዋሉ ከ600 በሚበልጡ ዳቦ አምራቾች ላይ እርምጃ መውሰዱን የአማራ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ። በክልሉ ተሻሽሎ በተዘጋጀው የስንዴ፣ የዱቄትና የዳቦ ስርጭት ማስፈፀሚያ መመሪያ ላይ ከባህር ዳር ዳቦ አምራቾችና ባለድርሻ አካላት ጋር ትናንት ውይይት ተካሂዷል። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ተዋቸው ወርቁ በእዚህ …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.