Breaking News
Home / Amharic (page 203)

Amharic

የአፓርታይድ ስርአት በአከተመ በስንት ጊዜዉ ኢትዮጵያ ዉስጥ እንደገና ሊጀመር ነዉ። ኣቢይ የሾመው ኣምባሳዶር የሚለዉን ኣዳምጡ!

እስቲ ይሄን የአብይ አህመድንን መኳንንት ስሙት ኦሮሞ ብቻ እንዴት ብሎ በአዲስ አበባና በድሬዳዋ ላይ በበላይነት መንገስ እንዳለበት ሌላዉ ጭሰኛ ሁኖ መኖር አለበት እያለ ነዉ። አብይ የኦነግ አዝማች እንደዚህ አይነቶችን ነዉ ሹመት ላይ እያስቀመጠ ያለዉ 🙄 የአፓርታይድ ስርአት በአከተመ በስንት ጊዜዉ ኢትዮጵያ ዉስጥ እንደገና ሊጀመር ነዉ።

Read More »

አብን ከአምስት መቶ በላይ አባላቶቹ እንደታሰሩበት አስታወቀ።

አብን አቶ ክርስቲያንን ጨምሮ ከአምስት መቶ በላይ አባላቶቹ እንደታሰሩበት አስታወቀ። “የፖለቲካ እስሮች አብንን ያጠናክሩታል እንጂ የሚያስፈሩን ወይም ወደ ኋላ እንድንሸሽ የሚያደርጉን አይደሉም!!” ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ****** የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ክርስቲያን ታደለ በትላንትናው ዕለት መታሰራቸው ተገልጿል። በቁጥጥር ስር የዋሉት ትላንት ረፋድ ላይ ስለታሰሩ የአብን አባላት ሁኔታና አያያዝ ሁኔታ ጋር ለመወያየት ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ባመሩበት …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.