Breaking News
Home / Amharic (page 123)

Amharic

እንታረቅ ብለው ጠርተው አሰሩት ! ይሄ መንግስት እንዴት ይታመናል?

መቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤን በተመለከተ ከክልሉ መንግስት እና ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር ለሳምንታት በተደረገ ውይይት ግለሰቡ በሰኔ 15 ጉዳይ ላይ ምንም ዓይነት ተሳትፎ እንደሌለው ተረጋግጦ እና ስምምነት ላይ ተደርሶ ግንቦት 11 ቀን 2012 ዓ.ም ወደ ባህር ዳር መጥቶ ነበር።ጉዳዩን በጉጉት ሲጠብቀው ለነበረው የአማራ ህዝብ ለማሳወቅ ተዘጋጅተን ሳለን ቃሉን ሰጥቶ ይመለሳል በሚል ሰበብ ወደ ፖሊስ ጣቢያ ከተወሰደ በኋላ ግንቦት 13 ቀን 2012 …

Read More »

Time Bomb በአንቀፆቹ ውስጥ የቀበረ ህገመንግስት ይሄን ያክል ቀን መነታረክ ራሱ አስገራሚ ነው። Apartheid Laws.

Veronika Melaku አማራ ያልተወከለበት ህገመንግስት ! በዚህ የተፃፈበትን ቀለምና ወረቀት እንኳን ያህል ዋጋ ለሌለውና ለሚሊዮኖች መፈናቀልና ለሺህዎች ሞት ምክንያት ለሆነ ተራና Time Bomb በአንቀፆቹ ውስጥ የቀበረ ህገመንግስት ይሄን ያክል ቀን መነታረክ ራሱ አስገራሚ ነው። 85 በመቶው ህዝቧ ከድህነት ወለል በታች የሚኖር ህዝብ እያላት ለየአንዳንዱ የካቢኔ አባሏ የ200 ሺህ ብር ስማርት ፎንና ታብሌት የምትገዛ አገር በእውኑ ታስገርማለች።የሳምሰንግ ኩባንያ ዓመታዊ ገቢ ከ173 …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.