Breaking News
Home / Amharic (page 102)

Amharic

“አፄምንሊክና አፄ ኃይለስላሴ ቅኝ ገዢዎች ናቸው” ጄ/ ብርሃኑ ጁላ

  በኦሮሚኛ ፀረ ኢትዮጵያዊ በአማርኛ ኢትዮጵያዊ የሆነው አደገኛው ጄኔራል-ከኃላፊነት ሊነሳ ይገባል!!! ***ወንድወሰን ተክሉ***   የዚህ ጄኔራል ዘረኝነትና ፀረ ኢትዮጵያዊነት የአቢይ አህመድ አቋም ካልሆነ በአስቸኳይ ቦታ ሊሰጠው ይግባል- ጄ/ር ብርኃኑ ጁላ ባለሁለት መንታ ስለት ፀረ ኢትዮጵያዊ መርዘኛና ዘረኛ ኦነጋዊ እና ብሎም ደግሞ ከ80 በላይ ብሄር አባላትን ያቀፈ ተቋም የሆነው የኢትዯጵያ መከላከያ ሰራዊት ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም በመሆን የሚንቀሳቀስ የሀገር ነቀርሳ ነው::: ወታደር …

Read More »

ጠቅላይ ሚንስትሩ ስልጣን እንዲለቁ ተጠየቁ።

ጠ/ሚ/ሩ አገር መምራት ስላልቻሉ ስልጣን መልቀቅ አለባቸው!*****👉በዶክተር ደሳለኝ ጫኔ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባሳዩት ከፍተኛ የሆነ የአመራር ድክመት፣ብቃት ማነስ፣የአገሪቱን ውስብስብ ችግሮች አቅልሎ ማየትና በበቂ ሁኔታ ተተድቶ መፍትሄመፈለግ ስላልቻሉ ስልጣን እንዲለቁ መጠየቅ መጀመር አለብን።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደስልጣን ከመጡ ማግስት ጀምሮ፦1) ከ2000 በላይ አማሮች በቤንሻንጉል ጉምዝ፣ በደቡብና በኦሮሞ ክልልበማንነታቸው ተለይተው በጅምላ ሲጨፈጨፉና እንደቅጠል ሲረግፉ፣ ዛሬ ብቻበመተከል ዞን፣ ቡለን ወረዳ ከ250 በላይ አማራ/አገው/ሺናሻ በቆዳቀለማቸው ተለይተው ሲታረዱ …

Read More »

በዘር ፍጅት የቆመው ብልጽግና! መተከልንም ሆነ ወለጋን የሚያስተዳድረው የብልጽግና ፓርቲ ነው።

  ***** መተከልንም ሆነ ወለጋን የሚያስተዳድረው የብልጽግና ፓርቲ ነው። የፀጥታና የፖለቲካ አመራሮችን የሚያስተዳድረውም ይኸው የብልጽግና ፓርቲ ነው። በኮማንድ ፖስት እና አጣሪ ግብረኃይል ስምም በቦታው ስምሪት የሰጠውም ብልጽግና ፓርቲ የራሱን የፓርቲውን ከፍተኛ አመራሮች ነው። አማራ/አገው ራሱን ከአጥቂዎች እንዳይከላከል የነፍስወከፍ መሣሪያ እንዳይታጠቅ፤ ከታጠቀም እንዲፈታ ያደረገው የብልጽግና ፓርቲ ነው። በተለይ በመተከል በአማራ/አገው ላይ እየተፈፀመ ባለው የዘር ፍጅት አመራሩ ጭምር እየተሳተፈ መሆኑን ብልጽግና ራሱ …

Read More »

የኦሮሞ ክልል አዲስ አበባን ሊረከብ ነው? የታገልነው ለዚህ ነው? ጉድ ተመልከቱ::

የፌንፊኔ ስካር እየጎዳ ያለው እነ ወለጋን፣ ባሌን፣ አርሲን ነው #ግርማካሳ ለኦሮሞ ክልል ፍርድ ቤት ብለው 1.8 ቢሊዮን ብር፣ ለኦሮሞያ ፖሊስ ጽ/ቤት ብለው 700 ሚሊዮን ብር፣ ለኦሮሞ ጀግኞች መታሰቢያ ብለው 1 ቢሊዮን ብር መድበዋል፡፡   እነዚህ ሶስቱ ፕሮጀክቶች ብቻ 3.5 ቢሊዮን ብር ደርሰዋል፡፡ ሶስቱም የሚገነቡት አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ነው፡፡ አላማቸው አዲስ አበባን የኦሮሞ ብቻ (oromize) ለማድረግ ነው፡፡ የዴሞግራፊ ለውጥ ለማድረግና …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.