Breaking News
Home / Admin (page 239)

Admin

Deepest Condolence from NAMA!

የኃዘን መግለጫ*****የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ(አብን) ከአዲስ አበባ ተነስቶ ወደ ኬንያ ሲያመራ በተፈጠረ የአውሮፕላን መከስከስ አደጋ ሕይወታቸውን ባጡ መንገደኞችና የበረራ ሰራተኞች የተሰማውን ጥልቅ ኃዘን ይገልፃል። ለቤተሰቦቻቸውና ወዳጆቻቸውም መጽናናትን ይመኛል። The NATIONAL MOVEMENT OF AMHARA would like to express it’s deepest condolences to the families of those that have lost their loved ones on Ethiopian Airlines Boeing 737 to Nairobi, Kenya.

Read More »

መከላከያ ሪፎርም ተደርጓል ተብሎ ሲወራ የነበረ ውሸት !

መከላከያ ሪፎርም ተደርጓል ተብሎ ሲወራ የነበረ ውሸት በተለይ አብይ አህመድ የዋሸው ውሸት ትግሬን በኦሮሞ መተካት እንደነበር በአደባባይ ግልጽ ሆኗል። ~ በመከላከያ ውስጥ ብሔርን ለማመጣጠን ታስቦ በተካሄደው አዲሱ ወታደራዊ ሪፎርም የተገኙ ውጤቶቹ በአጭሩ ሲዳሰሱ። ~ የመከላከያ አራቱ ዕዞ ፦ – 1. ሰሜን ዕዝ ፦ አዛዥ—- ሜ/ጄ ጌታቸው ጉዲና (ኦሮሞ) ምክትል—- ብ/ጄ አማረ ደብሩ (አማራ) ሎጅስቲክ—– ብ/ጄ ከድር አራርሳ (ኦሮሞ) አስተዳደር—— ብ/ጄ …

Read More »

አብን ታፍነው የታሰሩ ሰላማዊ የአዲስ አበባ ወጣቶች በአስቸኳይ እንዲለቀቁ ያሳስባል።

***** የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ(አብን) ትናንት መጋቢት 01/2011 ዓ/ም በጋዜጠኛና ሰብአዊ መብት ተሟጋች እስክንድር ነጋ አዘጋጅነት የተጠራውን ስብሰባ ታድመው በሰላም ወደየቤታቸው ሲመለሱ በፖሊስ ተደብድበውና ታፍነው የታሰሩ የአዲስ አበባ ወጣቶች በአስቸኳይ እንዲለቀቁ ያሳስባል። ዜጎች የመረጡትን ሃሳብ በሰላማዊ መንገድ የመግለፅ መብታቸው ገደብ የማይጣልበት መሆኑንም ንቅናቄያችን ያስገነዝባል። በዚህ አጋጣሚ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች በራሳቸው ጉዳይ ላይ ራሳቸው ወሳኝ የሚሆኑባቸውን አማራጮች ለመምከር ያደረጉትንና ለወደፊትም የሚያደርጉትን ውይይትና …

Read More »

እባካችሁ የተጎዱትን የጌደኦ ወገኖቻችንን እንርዳቸዉ !

ሰብአዊ ቀውስ #በጌዲዮ! ጌዲዮ ወገኖቻችንና ደሞቻችን በርሃብና በቸነፈር መአት ሲቀጡ ፣ ፌደራል መንግስቱ #ቄሮ የሚባልን የጠገበ መንጋ እያሞላቀቀና የስግብግብነት ፖለቲካ ተከራካሪ መሆኑን በመግለጫ ጋጋታ እያሳየን ነው። ኑሮውም ትንፋሹም ለኦሮሚያና ለኦሮሞ ብቻ መሆኑን በተደጋጋሚ አረጋግጦልናል። #የጌዲዮ ህዝብ ትኩረት ተነፍጎት ይህን ያህል ሰብአዊ ቀውስ እየታየ ፣ ጠቅላይ ሚንስትሩ በምስራቅ አፍሪካ የኦሮሞ ወዳጆችን ለማፍራት ደፋ ቀና ሲሉ ይታያሉ ። ለአብዛኛው የሰብአዊ ቀውስ ተጠያቂው …

Read More »

ነፍስሽን በገነት ያኑርልን። ለቤተሰቦች: ዘመዶች እና ለመላ ኢትዮጵያዊያን መፅናናትን እንመኛለን።

በሆስተስነት ስታገለግል የነበረችው የህግ ተመራቂዋ የልጅ እናት እህታችን በአደጋው ምክንያት ህይወቷን አጥታለች። ~ ነፍስሽን በገነት ያኑርልን። ለቤተሰቦች: ዘመዶች እና ለመላ ኢትዮጵያዊያን መፅናናትን እንመኛለን። Please Donate for Her family

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.