#Update 1) ወርቁ አይተነው 35 ሚሊዬን ብር 2) የኢትዮጵያ ነዳጅ ማህበር 35 “” 3) አብቁተ 25 “” 4) ጥረት 15″” 5) አቢሲኒያ ባንክ 12″” 6) ዳሽን ቢራ 10″” 7) አባይ ባንክ 10″” 8) ኖክ ናሽናል ኦይል 15″” 9) በላይነህ ክንዴ 10″” 10) ቡና ባንክ 5″” 11) የኦሮሚያ ክልል መንግስት 15″” 12) ተድላ ይዘንጋው 5″” 13) ኢንጂነር ፀደቀ 10 ሚሊዬን ብር …
Read More »Admin
Amhara Fund Raising at Sheraton.
https://www.facebook.com/EBCzena/videos/838708513135919/
Read More »Urgent Message from Eskinder Nega!
ሁለት ሀገር ያለው ጃዋር የቤት ማፍረስ ትዕዛዝ ከሰጠ በኋላ አሜሪካ ተመልሷል።
ሕዝቡ በገዛ ሀገሩ የሚሄድበት ግራ ገብቶት ዘወትር ያለቅሳል። ሁለት ሀገር ያለው ጃዋር የቤት ማፍረስ ትዕዛዝ ከሰጠ በኋላ አሜሪካ ሚንሶታ ተመልሷል። ጽንፈኞቹ ጥቂት የኦህዴድ አባላት ሕዝቡን ወደ መተላለቅ እየገፉት ነው። የሱሉልታ ነዋሪ::
Read More »50 ሚሊዮን የአማራ ህዝብ ህገ-መንግስቴ ነው ብሎ የማይቀበለው ሰነድ መሻሻል ወይም ሙሉ በሙሉ መቀየር አለበት።
50 ሚሊዮን የአማራ ህዝብ ህገ-መንግስቴ ነው ብሎ የማይቀበለው ሰነድ እንዲሁም ሲወጠን ጀምሮ አማራን ለመጉዳትና ለማጥፋት ተጠንቶ የተዘጋጀው የትህነግ-ኦነግ የጋራ መግባቢያ ሰነድ በስፋት መሻሻል ወይም ሙሉ በሙሉ መቀየር አለበት። ምንም አይነት “የተቀደሰ” አመክንዮ ቢቀርብ እንኳ አማራን ለመቅበር የተዘጋጀን ፀረ-አማራ ሰነድ ላለማሻሻል አሳማኝ ምክንያት አይሆንም። የአማራ ህዝብ በጨዋነት ስለታገሰ ብቻ ይህን የጫካ ህግ ወይም ህገ አራዊት ሁለንተናዊ ቅቡልነት እንዳለው ለማስመሰል የሚሞከርበት መንገድ …
Read More »