የሸገር ነገር… አዲስ አበባ ፊንፊኔ እንዳልሆነ፤ ፊንፊኔም እንደ አዲስ አበባ ሁሉ የአማርኛ ቃል እንጂ ኦሮምኛ እንዳልሆነ የተረዳው ብልጡ ዐቢይ አሕመድ የኦሮምኛ ቃል መስሎት የዋና ከተማችንን ስም ሸገር በሚል ቀይሮ የአዲስ አበባን ስም የሚያስረሳ ሰም ከፍ አድርጎ እያስተዋወቀው ይገኛል። ሸገርን በማስዋብ ስም የአዲስ አበባን ቀደምት ኗሪዎችና መንደሮች አፈናቅሎ የከተማዋን ዲሞግራፊ ለመቀየር የሚያስችለውን …
Read More »Interview with Dr. Dessalegn Chane.
አፈናው ቀጥሏል ! የአዲስ አበባ ነዋሪ እንኳን እንደነዋሪ ቀርቶ እንደ ተራ ዜጋ እንኳን መብት የለህም!
ይህ የጎሳ ህገ መንግስት ካልፈረሰ ሃገር ይፈርሳል:: ዶ/ር ሰማኸኝ ጋሹ
መውረስ እንጂ ክሬኑን ማቃጠል ለማን ይበጃል ?
ትናንት በምስራቅ ጎጃም ዞን በቢብኝ ወረዳ ”ከየት እንደመጡ ያልታወቁ ግለሠቦች” ክሬን በመያዝ የከተማውን ትራንስፎርመር ነቅለው ለመውሰድ በዝግጅት ላይ እንዳሉ የአካባቢው ማህበረሰብ በመሠባሠብ ግለሠቦችን በቁጥጥር ስር አውሎ ክሬኑን በእሳት አቃጥለውታል። ምንጭ – ሰበር ዜና
Read More »