Breaking News

Recent Posts

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳር ቁጥራቸው ቀላል የማይባል ኣማራና ጉራጌ ደቡብ ከስራ ታግደዋል።

የአዲስ አበባው አዴፓ የቁም እስረኛ ሆኗል።አዲስ አበባ የሁሉም ናት ብሎ ሊታገል የወሰነው አዴፓ እንዳይንቀሳቀስ በኦዴፓ ታስሯል። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳር ቁጥራቸው ቀላል የማይባል የአዴፓ አመራሮች ከስብሰባም ከስራም ታግደዋል። አመራሮቹ ደሞዛቸው እየተከፈላቸው ነገር ግን ከስራና አስብሰባ ታቅበው እንዲቆዩ ነው የተነገራቸው። ይህ ውሳኔ የተላለፈባቸው የብአዴን/አዴፓ የአዲስ አበባ ተወካይ አመራሮች የወረዳ አመራሮች ናቸው። በኦዴፓው አቶ ጥላሁን ፈቃዱ ስራ አስፈፃሚነትና በህወሀቱ አቶ ግዳይ ስራ …

Read More »

ጌዴዮን በኦነግ ሲፈናቀል አልሰማም ጉምዝ በኦነግ ሲጨፈጨፍ አልሰማም

ጌዴዮን በኦነግ ሲፈናቀል አልሰማም ጉምዝ በኦነግ ሲጨፈጨፍ አልሰማም ሱማሌ በኦነግ ተጨፍጭፎ መሬት ለመሬት እየጎተቱ ሀፍረተ ገላቸውን እየተሳለቁበት ሲጫወቱባቸው አልሰማም ጎንደር በመከላከያ ሲጨፈጨፍ አልሰማም ቡራዩ ላይ የዘር ማጥፋት በኦነግ እና በቄሮ ሲፈፀም አልሰማም ከመተሃራ አርጎባና አማራ በኦነግ ሲፈናቀሉና የአፋር ህዝብ የእለት ጉርሱን ቂጣ እያካፈላቸው በሰቆቃ እንደሚኖሩ አዋሽ አፋር አስጠግቷቸው የመከራ ሂወት እየኖሩ እንድሆነ አልሰማም አፋር በኦነግ ሲገፋ ሲዛትበት ሲተኩስበት በኬሚሴ በኩል …

Read More »

ለመላዉ የአማራ ህዝብ አፈትላኪ ዜና !

#ስብርብር ያለች አፈትላኪ ዜና—-#ለመላዉ የአማራ ህዝብ በዛሬዉ ዕለት ከመከላከያ ዘመቻ መምሪያ የደረሰኝ ትክክለኛ መረጃ…. በሰሜን ሽዋ በንፁህ የአማራ ህዝብ ላይ የተፈፀመዉን ወረራ እና የጀምላ ግድያ በዋናነት የአቀነባበረዉ አማራ ጠል የሆነዉ ኦነጉ ጀኔራል ብርሃኑ ጁላ መሆኑ ተገለፀ፡፡ ወረራዉ ከመፈፀሙ በፊት መጋቤት 19 /2011ዓ/ም ከ11ኛ ክፍለጦር አዛዥ ሚጀር ጀኔራል ጌታቸዉ ጋር በጦር ኃይሉች ኢታማዡር ሹም ቢሮ ቁጥር 102 ዉስጥ ለ3:00 ስዓት ያክል ሴራ ሸርበዉ …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.