ሁመራ ከ28 ዓመት ከህውሃት አገዛዝ በሙሉ ነፃ ወጣች!
እግዚያብሔር የተመሰገነ ይሁን ሁመራ ከ28 ዓመት በሓላ ከህውሃት አገዛዝ ሙሉበሙሉ ነፃ ወጣች:: Viva Ethiopia ! Viva Amhara Fano !
Read More »7 ሰአት በፊት ኢትዮጵያ ‘ቅድሚያ የማይሰጣቸው’ የሚባሉ 38 ዓይነት ዕቃዎች እንዳይገቡ ዕገዳ ጥላለች። አስመጪዎች እነዚህን …
Read More »አማራ ባንክ አማራ ባንክ ሰኔ 11 ሥራውን በይፋ እንደሚጀምር አስታወቀ። በባንኩ የምረቃ ዕለትም 70 የተሟሉ …
Read More »እግዚያብሔር የተመሰገነ ይሁን ሁመራ ከ28 ዓመት በሓላ ከህውሃት አገዛዝ ሙሉበሙሉ ነፃ ወጣች:: Viva Ethiopia ! Viva Amhara Fano !
Read More »ሕውሃት የሚባል ወንድም ኖሮን አያውቅም! በወንድማማቾች መካከል እልቂት አታባብሱ እያላችሁ መልክት ለምትልኩልኝ ወገኖቼ ግልጽ ለማድረግ የምፈልገው ነገር እንደሚከተለው ነው። ብዙዎቻችሁ ይሄን የምትሉት ከቅንነት በመነጨ ለአገራችን ሰላም ከመመኘት እንደሆነ አልጥራጠርም። ይሁንና የኢትዮጵያ ህዝብ ህወሃት የሚባል ወንድም ወይንም እህት ኖሮት አያውቅም። እኛ የምናውቀው ህወሃት ከተፈጠረ የዛሬ አርባ አራት አመታት ጀምሮ አገርና ህዝብ ሲያተራምስ፣ ሲያሸብር፣ እልቂት ሲደግስ፣ ክህደት ሲፈጽም፣ ሲዘርፍ፣ አገርና ህዝብን ሲያንኳስስና …
Read More »– የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩም በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተተክተዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ(ዶ/ር) የጦር ኃይሎች ኤታማዦር ሹም ጀነራል አደም መሀመድ፣የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ምክትል ኮሚሽነር ደመላሽ ገብረሚካኤልንና የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል እንደሻው ጣሰውን ከኃላፊነት በማንሳት ሌሎች ኃላፊዎችን ሾሙ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሹመቱን የሰጡት ከጥቅምት 25 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ሲሆን የተሰጡት ሹመቶችም የሚከተሉት ናቸው። – አቶ ደመቀ መኮንን …
Read More »