ዜና ሰማእታት…! መስከረም 15/2016 ዓም በኦሮምያ ክልል በአርሲ ሀገረ ስብከት በሆንቆሎ ወረዳ ቤተ ክህነት ቦሌ እግዚአብሔር አብ ቤተ ክርስቲያን ዕጣ የወደቀባቸው ምስኪን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አገልጋይ ካህናት እና ምዕመናን የኢሬቻ በዓል ከመከበሩ በፊት በኦሮሞ ነፃ አውጪ ሠራዊት ታርደው ማደራቸውን ስምዐ ተዋሕዶ ዘግቧል። ትናንት ምሽት ማታ ከ4:00 እስከ 5:00 ባለው …
Read More »Classic Layout
«ኤርትራ እምትባል ሀገር እንዳትኖር አደርጋለሁ። አፍርሼ እቀላቅላታለሁ»
«ኤርትራ እምትባል ሀገር እንዳትኖር አደርጋለሁ። አፍርሼ እቀላቅላታለሁ» አቢይ አህመድ አሊ ከአንድሺህ በላይ የብልጽግና ሰልጣኝ ካድሬዎች ስልጠና ላይ የተናገረው!! እንቁዎቻችሁን እሪያ ፊት አትጣቱት፣ጭቃ ላይ ይረጋግጡታልና -መጽሓፍ ቅዱስ *** ወንድወሰን ተክሉ*** 📌 ከአንድሺህ በላይ የብልጽግና ካድሬ ሰልጣኞች «ምርቃት» ላይ ተላልፎ ያፈተለከ ምስጢራዊ ንግግር፦ ፋሺስታዊው የኦሮሙማው ቁንጮ አቢይ አህመድ ውስጥ ለውስጥ ሲያሽከረክር የቆየውን …
Read More »የገዳ ስርአት ምንድነው? ጥልቅ መረጃ አዳምጡ።
ከአማራ ህዝባዊ ሀይል የተሰጠ መግለጫ
ጥሩ ዜና ለአማራ ህዝብ
ሰበር ዜና፦ ስድስት የአሜሪካ ኮንግሬስ አባላት የዐማራ ክልሉን ጉዳይ በተመለከተ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት ደብዳቤ ጻፉ። የኮንግረስ አባላቱ ለአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን እንዲሁም በተመድ ለአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛና ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሊንዳ ቶማስ ግሪንፊልድ በጻፉት ደብዳቤ በዐማራ፣ ኦሮሚያና ትግራይ ክልሎች የሰብዓዊ መብት ጉዳይ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን ገልፀዋል። የደብዳቤያቸው …
Read More »ሁሉም የኦሮሞ ሕዝብ ከፋኖ ጎን መቆም አለበት!” ከኦቦ ዑመር ኤጀርሳ
ድሮንና ከባድ መሣሪያዎች ሳይቀሩ በመጠቀም በአማራ ወገኖቻችን ላይ እየተፈጸመ ነው::
ጆሃን ጋልቱንግ የተባሉ የኖርዌይ የጥቃት/ Violence ተመራማሪ እንደተገለጹት የማኅበረሰብ ጥቃትን በሶስት ስይንሳዊ ትንታኔ ያስቀምጡታል:: 1. ቀጥተኛ ጥቃት፣ 2. መዋቅራዊ ጥቃት እና 3. የባህል ጥቃት ናቸው:: እነዚህ የጥቃት መጠኖች የሶስት ማዕዘን ሶስት ክንዶች ተብለውም ይገለጻሉ:: ወደ አገራችን ኢትዮጵያ ስንመጣ ደግሞ በግንባር ቀደምትነት በአማራውና ሌሎችም ወገኖቻችን ላይ ከላይ የተጠቀሱት የጥቃት ዓይነቶች ከወያኔ …
Read More »Voice of Amhara People ! የአማራ ሕዝብ ድምፅ !
የጠቅላይ ሚንስትር አቢይ አህመድ የትምህርት መረጃ ?
የአብይ አህመድ ንጹሃን የአማራን ሕዝብ በድሮን መጨፍጨፉን ተያይዞታል።
ዛሬ በ (09/17/2023) በቋሪት ከቤተክርስቲያን ሲመለሱ በነበሩ ንጹሃን ላይ በተካሄደ የድሮን ድብደባ ቁጥራቸው ወደሃያ የሚሆኑ ወገኖቻችን አልቀዋል።
Read More »