የአብን ፅህፈት ቤት ኃላፊ በለጠ ካሳ መኮነን ከቂሊንጦ እስር ቤት ለልጁ ህፃን ምኒልክ በለጠ የላከው ደብዳቤ
ቀን 22/04/2012 ዓ.ም ለልጄ ምኒልክ በለጠ ~~~~~~~~~~~ በባርነት ውስጥ ብትወለድም በነፃነት መኖርህ አይቀርም፡፡ ቂሊንጦ እስር ቤት መጥተህ በፍርግርግ ሽቦና ቆርቆሮ አጥር እኔን ለመጠየቅ ስትንጠለጠል በደረሰብህ እጅህን የመቀርደድ አደጋ በእጅጉ ልቤ ተነክቶ አዝኛለሁ፡፡ አንተም የፈሰሰውን ደም እያዬህ ያለቀስከው ለቅሶ ሁሉንም እስረኛና የእስረኛ ጠያቂ ቤተሰብ ከልብ አሳዝኗል፡፡ የጥበቃ ፖሊሶች ሳይቀር ህሊናቸው ተነክቶ የሚችሉትን የድጋፍ ሙከራ ለማድረግ ሞክረዋል፡፡ አሁን አንተ አምስት አመት ሊሞላህ …
Read More »
Amhara Fano Supporters – የአማራ ፋኖ ደጋፊዎች Amhara Fano Support Website – የፋኖ ደጋፊዎች


