አቶ ክርስቲያን ታደለ ላይ የፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ተጨማሪ 10 ቀናት ጊዜ ቀጠሮ ፈቀደ፤
★★★ ከሰኔ 15ቱ የአማራ ሕዝብ መሪዎች እና የአገሪቱ ከፍተኛ የጦር መኮነኖች ግድያ ጋር በተያያዘ ጠርጥሬቻዋለሁ በሚል ለ2 ጊዜ 28 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆባቸው በእስር ላይ የሚገኙት የድርጅታችን አማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ክርስቲያን ታደለ ጳጉሜ 1 ቀን 2011 ዓ.ም ለ5ኛ ጊዜ የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የአራዳ ምድብ ችሎት ቀርበው እንደነበር ይታወቃል፡፡ ፖሊስ ከአሁን ቀደም ተጨማሪ የጊዜ …
Read More »
Amhara Fano Supporters – የአማራ ፋኖ ደጋፊዎች Amhara Fano Support Website – የፋኖ ደጋፊዎች


