የመሬት ዝርፊያ በአዲስ አበባ !
https://www.facebook.com/f26a7952-77a3-4915-afd3-8a5117a2206b ..”በከተማ አስተዳደሩ የተደራጀ ቡድን የዘረፋ ሴል” በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 08 በግብርና ስም የሚደረግ የመሬት ወረራ በመረጃ እየተጋለጠ ነው። በሰላማዊ ትግል ህዝብን በማስተባበር የአዲስ አበባ ዲሞግራፊ የመቀየር አባዜ ከስሩ እንቆርጠዋለን!! የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በህገወጥ መልኩ በ10ሩም ክ/ከተማ የሚፈጽመው የመሬት ቅርምት ዝርፊያ በተጨባጭ የሚያሳይ የተለያዩ ሰነዶች እና የቪዲዮ ምስል ቀደም ሲል በጠቀስነው አድርሻ መሰረት በእጃችን እየገባ ይገኛል። በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ …
Read More »