Breaking News

Recent Posts

“ፍርድ ቤቱ የፈፀመብን በደል!”

“ፍርድ ቤቱ የፈፀመብን በደል!” እነክርስቲያን ታደለ ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፤ *** እኛ በፖለቲካ አመለካከታችን ብቻ በመንግሥት የፈጠራ ክስ ተደርሶልን በአስር አለቃ መሳፍንት ጥጋቡ መዝገብ ስር ተከሰን ላለፉት 7 ወራት በሕገወጥ እስር ላይ የምንገኝ የአብን አባላትና አመራሮች ላይ ጉዳያችንን በማየት ላይ የሚገኙት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በርካታ በደሎችን ፈፅሞብናል። ለአብነትም፦ 1. ተከሳሾች ካቀረብነው መቃወሚያ ውጭ ብይን መስጠታቸው፦ ተከሳሾች በ.ተ.ቁ 13 ስር አቃቤ …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.