Breaking News

Recent Posts

የዓለም የሰላም ፋውንዴሽን የአብይ አህመድ የዶክተር ድግሪ በኩረጃ (Plagiarism) ) የተገኘ ነው አለ::

Plagiarism in Abiy Ahmed’s PhD Thesis: How will Addis Ababa University handle this? by WORLD PEACE FOUNDATION on APRIL 12, 2023 Alex de Waal, Jan Nyssen, Gebrekirstos Gebreselassie, Boud Roukema and Rundassa Eshete Ever since Abiy Ahmed was awarded his PhD degree at the Institute of Peace and Security Studies (IPSS) at Addis Ababa University in 2017, questions have been asked about whether this was …

Read More »

የልዩ ኃይሎችን ትጥቅ መፍታት ውሳኔን በሚመለከት!

ጉዳዩን ከሚደግፉ ወገኖች ውስጥ ነበርኩ! ነበርኩ ማለት አሁን አይደለሁም ማለት ነው፡፡ ለምንʔ   1ኛ ብልጽግና እንደ ስብስብ ሕዝብን በእኩል የማያይ፣ በብሔርና በሃይማኖትም በተለይ የኦርቶዶክስና የአማራን ጥፋት የሚሻ መሆኑን በግልጽ እያሳየ በመምጣቱ ነው፡፡ ይሄንንም ባለፉት አምስት አመታት አንድም እልቂታቸውን ባለማስቆም፣ እራሱም ደግሞ የሚገድልና የሚረሽን ሆኖ አሁን ደርሷል፡፡ 2ኛ ኢትዮጵያውያንን በሃይኖትና በዘር ለይተው የሚጨፈጭፉ የሚያፈናቅሉ ኃይሎች ትጥቅ አልፈቱም፣ የበለጠ እየተጠናከሩ ነው፡፡ 3ኛ …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.