የልዩ ኃይሎችን ትጥቅ መፍታት ውሳኔን በሚመለከት!
ጉዳዩን ከሚደግፉ ወገኖች ውስጥ ነበርኩ! ነበርኩ ማለት አሁን አይደለሁም ማለት ነው፡፡ ለምንʔ 1ኛ ብልጽግና እንደ ስብስብ ሕዝብን በእኩል የማያይ፣ በብሔርና በሃይማኖትም በተለይ የኦርቶዶክስና የአማራን ጥፋት የሚሻ መሆኑን በግልጽ እያሳየ በመምጣቱ ነው፡፡ ይሄንንም ባለፉት አምስት አመታት አንድም እልቂታቸውን ባለማስቆም፣ እራሱም ደግሞ የሚገድልና የሚረሽን ሆኖ አሁን ደርሷል፡፡ 2ኛ ኢትዮጵያውያንን በሃይኖትና በዘር …
Read More »