Breaking News

Recent Posts

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቁጠባ ቤቶች ልማት ዕግድ የተጣለባቸውን የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለይቶ እንዲያሳውቅ በፍርድ ቤት ታዘዘ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቁጠባ ቤቶች ልማት ኢንተርፕራይዝ፣ ዕግድ የተጣለባቸውን የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለይቶ እንዲያሳውቅ በፍርድ ቤት ታዘዘ፡፡ ትዕዛዙን የሰጠው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ስምንተኛ ፍትሐ ብሔር ችሎት ነው፡፡ ኢንተርፕራይዙ ባለሦስት፣ ባለሁለትና ባለአንድ መኝታ የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች በየትኞቹ ሳይትና ብሎክ እንደሚገኙና የተሰጣቸውን የቤት ቁጥር ጭምር ለይቶ እንዲያሳውቅ ተነግሮታል፡፡ ኢንተርፕራይዙ ትዕዛዙን ፈጽሞ የሚቀርበው ሐሙስ ሐምሌ 18 ቀን …

Read More »

አፓርታይድ እስከመቼ??

(አብርሃ በላይ፣ ኢትዮሚድያ) የኢትዮጵያ አፓርታይድ ከደቡብ አፍሪቃው አፓርታይድ እጅግ አስፈሪና አገር አፍራሽ፣ ህዝብ አጫራሽ የፖለቲካ ካንሰር ነው። የደቡብ አፍሪቃው አፓርታይድ ከ95% በላይ የሆነውን ጥቁር ህዝብ ህብረቱን አጠናክሮ አንድ ላይ እንዲቆምና አናሳው የነጮች (3%) አገዛዝ እንዲወገድ ረድቷል። የኢትዮጵያው ግን በነጭና በጥቁር ህዝብ የምንለው አይደለም። የእርስ በርስ እልቂትን የሚጋብዝ በታኝ አፓርታይድ ነው። እየሆነ ያለውም ይኸው ነው። አሁን ጊዜው የዶ/ር አብይ መንግስት ነው። …

Read More »

የአዴፓ የፖሊስ ኮሚሽነር አቶ አበረ አዳሙ ፡ ጀነራል አሳምነውን መግደሉን በይፋ ተናገረ!

የአዴፓ የፖሊስ ኮሚሽነር አቶ አበረ አዳሙ ፡ ጀነራል አሳምነውን እራሱ መግደሉን በይፋ ተናገረ ። ሰውየው እስከ ቅርብ ግዜ ድረስ የግንቦት ሰባት አባል የነበረ ሲሆን የዶር ብርሀኑ ቅርብ ወዳጅ ነው ። ይህ ሚያመለክተው በባህርዳሩ አማራ መሪዎች ግድያ ቅንብር ( Assassination Plot) ከአብይ ጎን የኢዜማ እጅ ነበረበት ማለት ነው ። አቶ አበረ አሁን ማንን እያሳደደ እንደሚያስር ግልፅ ነው ። Agegnehu Kassa የግንቦት ሰባት …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.