Breaking News

Recent Posts

ሰበር የእስር ዜና::

**** የድርጅታችን የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ(አብን) የፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ በለጠ ካሳን ፖሊስ ትፈለጋለህ በሚል ዛሬ ሐምሌ 19/2011 ዓ.ም በቁጥጥር ስር አውሎ ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን (3ኛ) በመውሰድ አስረዋቸዋል፡፡ መረጃዎችን እየተከታተልን የምናደርስ ይሆናል፡፡ እጣፈንታችንን በራሳችን እጆች እንፅፋለን!!

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.