አማራ ባንክ አክሲዮን ማህበር (በምስረታ ላይ ያለ) አክሲዮን ሽያጭ መግለጫ
አማራ ባንክ አክሲዮን ማህበር የኢትዮጲያ ብሔራዊ ባንክ የሚጠይቀውን መስፈርት በሟሟላት በአክሲዮን ሽያጭ ላይ ነው። በዚህም መሰረት ማንኛውም የባንኩ ባለቤት መሆን የሚፈልግ ግለሰብ እና ድርጅት ከዚህ በታች ስማቸው በተገለፁት ባንኮች በኩል አክሲዮኑን መግዛት ይችላል፡፡ አክሲዮን ለመግዛት የሚያስችል የአክሲዮን ግዢ ቅፅ በአማራ ባንክ ፕሮጀክት ፅ/ቤት ወይም በዓባይ ባንክ አ.ማ. በሁሉም ቅ/መቤቶች ማግኘት ይቻላል፡፡ 1. የአንድ አክሲዮን መጠን ብር 1000 ( አንድ ሽህ …
Read More »