Breaking News

Recent Posts

19 የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ አመራሮችና አባላት በዋስትና ከእስር ተፈተዋል

የሰኔ 15ቱን ክስተት ተከትሎ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከአንድ ወር በላይ በእስር የቆዩ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) አመራሮችና አባላት በዋስትና ከእስር ተፈቱ፣ **** የሰኔ 15ቱን ክስተት ተከትሎ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ ከሰኔ 15ቱ የአማራ ሕዝብ መሪዎችና የአገሪቱ ከፍተኛ የጦር መኮንኖች ግድያ ጋር ግንኙነት አላችሁ በሚል ከአንድ ወር በላይ በእስር የቆዩት 19 የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ አመራሮችና አባላት በዋስትና ከእስር ተፈተዋል።

Read More »

አብን የእቴጌ ጣይቱንና የፊታውራሪ ገበየሁን የልደት በዓል በአብን ዋና ፅ/ቤት አከበሩ፤

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ከፍተኛ አመራሮች የዳግማዊ አጤ ሚኒሊክ፣ የእቴጌ ጣይቱንና የፊታውራሪ ገበየሁን የልደት በዓል በአብን ዋና ፅ/ቤት አከበሩ፤ ከነሃሴ 11-12/2011 ዓ.ም በተካሄደው የአብን ብሔራዊ ምክር ቤት ፩ኛ አመት 4ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ የታደሙ የምክር ቤቱ አባላትና የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት የዳግማዊ አጤ ሚኒሊክ እና የፊታውራሪ ገበየሁን 175ኛ፣ የእቴጌ ጣይቱን ደግሞ 179ኛ የልደት በዓል ነሃሴ 12 ቀን 2011 ዓ.ም በአብን …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.