የአማራ ህዝብ ከዳር እስከዳር ነቅሎ እየተዋጋ ደሙን ያፈሰሰው የተነጠቀበትን መሬት ለማስመለስ ጭቆናን ለመገርሰስ እንጂ የእርሰዎን ፓርቲን የበላይነት ለማስጠበቅ አይደለም ! ይህን በእጅጉ ሊገነዘቡ ይገባል ! መሬቶቻችንን ብዙ ደም አጥንት ከፍለንባቸዋል ! ከዚህ በኃላ ማንም በመሬቶቹ ላይ ጣልቃ እገባለሁ ቢል በህውሀት ላይ ያነሳነውን አፈሙዝ በማንኛውም አካል ላይ ለማዞር እንገደዳለን። ከዚህ በመልስ ግን እየሄዱበት ያለው ህውሀትን አፈር ልሶ እንዲነሳ ጠላቴ በሚለው የአማራ …
Read More »World
ከአማራ ወጣቶች የተሰጠ መግለጫ!
በኢትዮጵያ ማዕከላዊ መንግስት እና በአምባገነኑ ህወሃት መካከል የነበረው አለመግባባት ወደ ጦርነት አምርቶ ጦርነቱ ከሰባት ወራት በላይ እንደቆየ ይታወቃል። በጦርነቱ ያልታጠቁ ንፁኀን ህዝቦችን ጨምሮ በርካታ ወገኖች ለአካል ጉዳትና ለሞት ሰለባ ሁነዋል፤ የአገር ሀብትና ንብረትም ወድሟል።እንደ አማራ ሕዝብ በዚህ ጦርነት ያገኘነው ትርፍ በህወሃት በተፈፀመ መንግስታዊ ወረራ ተወስደው የነበሩ ርስቶቻችንን በአማራ ልዩ ሀይል፣ፋኖ እና ሚሊሻ ከፍተኛ መስዕዋትነት ማስመለሳችን ነው። በ21/10/2013 ዓ/ም ከሰዓት ጀምሮ …
Read More »የአማራ ባንክ ምስረታ የመጨረሻው ምዕራፍ!
የአማራ ባንክን ሥራ ለማስጀመር የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ መድረሱን አቶ መላኩ ፋንታ ገለጹ፡፡ ባሕር ዳር፡ ሰኔ 08/ 2013 ዓ.ም (አሚኮ) የባንኩ የቦርድ ሰብሳቢ መላኩ ፋንታ በተለይ ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ በምስረታ ላይ ያለውን አማራ ባንክ ሥራ ለማስጀመር እየተሠራ መኾኑን ተናግረዋል፡፡ እንደ አቶ መላኩ ማብራሪያ ባንኩን ፈቃድ የማሰጠትና ሥራ የማስጀመር ሂደት ሦስት ምዕራፎች አሉት፡፡ የመጀመሪያው የቅድመ-ምስረታ ምዕራፍ ሲኾን የንግድ ስያሜ …
Read More »የአሜሪካ ኮንግሬስ ዉሳኔ: (resolution 97) ወደ አማርኛ ተተረጎመ::
የአንድ መቶ አስራ ሰባተኛው ኮንግረስ የሴኔቱ ውሳኔ 97 እንደሚከተለው ነው። 1. የኢትዮጵያ ክፍለ ግዛት በሆነው ትግራይ የሚደረገው የጦርነት እንቅስቃሴ በአስቸኳይ እንዲቆም ይጠይቃል 2. በሲቪል ነዋሪዎች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት በጽኑ ያወግዛል 3. የኤርትራ መንግስት በኢትዮጵያ ያሉ ወታደሮቹን በአስቸኳይና በሙሉ እንዲያስወጣ እንጠይቃለን። የደረሰውን የሰብዐዊ መብት ጥሰት፣ ግድያ፣ ዘረፋ፣ አስገድዶ መድፈርን እና ሌሎችንም በኤርትራ ወታደሮችም ይሁን ሌሎች ሃይሎች በትግራይ ክልልም ሆነ በሌሎች የኢትዮጵያ …
Read More »
Amhara Fano Supporters – የአማራ ፋኖ ደጋፊዎች Amhara Fano Support Website – የፋኖ ደጋፊዎች