የኦሮሚያ ክልል መንግስት በአማራ ላይ የለየለት ጥላቻ ባይኖረው ኖሮ በተለያዩ አካባቢዎች ዓመቱን ሁሉ የደከምንበት ሰብል አብሮ መኖርን በሚጠየፉ ስራ ጠሎች በጉልበት ተቀምተን ሲከፋፈሉት በዝምታ አይመለከትም ነበር ሲሉ ተጎጅዎች ተናገሩ። አማራ ሚዲያ ማዕከል ህዳር 29 ቀን 2014 ዓ.ም አዲስ አበባ ሸዋ የኦሮሚያ ክልል መንግስት በተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች የአማራዎች አዝመራ በጽንፈኞች ሲዘረፍ በዝምታ እየተመለከተ ነው በሚል ተደጋጋሚ ቅሬታዎች እየተነሱበት ነው። ለሚነሱበት ቅሬታዎችም …
Read More »World
የባህርዳር ከንቲባ ዶ/ ር ድረስ ሳህሉ በባህርዳር ከተማ የሚገኙ ፋኖዎችን እንዲበተኑ አደረጉ።
አላማጣ፣ቆቦ፣ወልዲያ፣መርሳ፣ወርጌሳ፣ውጫሌ፣ መሃል አምባ ኮምቦልቻ ወዘተ የአማራ ክልል ከተሞች በትግራይ ወራሪ ሀይል እንደተያዙ ነው። ከ200 በላይ ከፍተኛ የጦር መኮንኖችን በባህርዳር ማረሚያ ቤት አስሮ ማስቀመጡ ሳያንስ በዚህ ሰአት ፋኖን መበተን ምን ማለት ነው የክልሉ መንግስት ምን አይነት ስራ ነው እየሰራ ያለው??? የብአዴን ነገር ታጥቦ ጭቃ ነው ወገኖች። በባህርዳር የአማራ ፋኖ ስልጠና እንዲቆም ታዟል ። ትንሽ ድል ተገኝቶ ጁንታው ሲሸሽ ፋኖን ለጎሪጥ ማየቱ …
Read More »የአመቱ ምርጥ ፎቶ ! share
አብይ አህመድ የደቡብ ሱዳንን ምክትል ፕሬዚዳንት ከዋናው ጋር ለማስታረቅ እቅፍ አርጎ ሆዱን ሲስመውተመልከቱ :: አሁን ይሄ የሀገር መሪ ይባላል ? ፎቶ አንሺው ግን ጉደኛ ነው!
Read More »የአማራ ህዝባዊ ኃይልና የብአዴን ዉሳኔ ! ስሙት !
ብአዴን እጅህን ከዘመነ ካሴ ላይ አንሳ!!!
#የአማራን_ምድር_የብአዴን_መቀበሪያ_እናድርግ!!! የእማራን ምድር ለብአዴን ምድራዊ ሲኦል ማድረግ- በአርበኛ ዘመነ ካሴና ፋኖዎቻችን ላይ የተላለፈን ብአዴናዊ ውሳኔን በራሱ በብአዴን ላ እላይ አመራር ላይ በማዞር እርምጃ ይወሰድ!!! ***ወንድወሰን ተክሉ*** ፠ ይድረስ ለአማራ ታጣቂ ኋይሎች በሙሉ- የጀግኖቻችንን ደህንነት ከናንተ እጅ እንፈልጋለን በለየለት ጸረ አማራነቱ ጃንደረባ ባንዳ የሆነው የብአዴን ላእላይ አመራር በአርበኛ ዘመነ ካሴ ላይ ዛሬም ጸረ አማራዊ የሆነ የማጥቃት ውሳኔ ማስተለላፉ ተሰምቷል። የጀግናችንን ጄ/ል …
Read More »