Opinions
መውደቅ ላይቀር መፈራገጥ !
ጦርነቱ በፋኖዎች ለህዝብ ደህንነት በማሰብና በመጨነቅ በወሰዱት የtactical retreat ስትራቴጂ መሰረት ትላልቅ ከተማዎችን ለቀው ከወጡ በኃላ ትግሎ መልኩን እንዲቀይር ተደርጎ ዛሬ ከበፊቱ የበለጠ ከፍተኛ ለውጥ እያሳየ ነው:: ፋሺስቱ ድንበር እያስለቀቀ ያስገባው ስፍር ቁጥር ሀይል ሎጂስቲክ ይፈልጋል:: ሎጂስቲክ ደግሞ በሰማይ ብቻ ሊጏጏዝ አይችልም:: አሁን ጥቁር አስፋልቱን ተጠቅመው ወደ ወራሪው ሰራዊት እንዲደርሱ የሚላኩ የስንቅና ትጥቅ ሎጂስትኮች ወደታለሙበት ቦታ መድረስ እንዳይችሉ በማድረግ …
Read More »ABC Satelite TV – Amhara Broadcasting Center
በአለም ታሪክ እንደ ፋኖ በአጭር ጊዜ የመንግስትን መዋቅር ያፈረሰ ሀይል ታይቶ አይታወቅም። የአማራ ህዝባዊ ሀይል በ1ወር ውስጥ ያፈረሳቸው ተቋማት ዝርዝር ! 1. የክልሉን ብልፅግና መዋቅር 2. ክልሉ ውስጥ ያለውን የመከላከያ መዋቅር 2.1 ጎንደርና መቀመጫው ያደረገውን 2.2 ባህርዳር መኮድን መቀመጫው ያደረገውን 2.3 ሸዋ ላይ የነበረውን ሀይል 2.4 ከሱዳን እና ከአባይ ግድብ ያንቀሳቀሰውን ሀይል በርካታውን በመደምሰስና በመማረክ ፤ ቁጥራቸው ጥቂት የማይባለውን …
Read More »በባህር ዳር የጅምላ ግድያ ተፈጽሟል።
በባህር ዳር የጅምላ ግድያ ተፈጽሟል። እየተፈጸመም ነው። አገዛዙ ባለፉት ሶስት ቀናት በወሰደው እርምጃ ከ2ሺህ በላይ ሰላማዊ ዜጎች ተጨፍጭፈዋል። አሁንም የቀጠለ በመሆኑ ቁጥሩ ሊጨምር ይችላል። ከአንድ ቤት አምስት የአንድ ቤተሰብ አባላት ተገድለዋል። የአራት አመት ህጻን ልጅ ትገኝበታለች። ይህ የጦር ወንጀል ነው። አገዛዙ ንጹሃንን እየጨፈጨፈ ከተሞችን በማስጨነቅ ለመቆጣጠር መጠነ ሰፊ ዘመቻ ከፍቷል። በጎንደርም ቤት ለቤት ግድያ ተጀምሯል። ምህረት የለም። ህጻናትና አዛውንቶች እየተጨፈጨፉ …
Read More »