Breaking News
Home / Amharic / ከጎጃም ዕዝ የተላለፈ ጥብቅ መልዕክት!

ከጎጃም ዕዝ የተላለፈ ጥብቅ መልዕክት!

ሀገር መስራቹ፣ ሠው ወዳዱና ኩሩው ህዝባችን ሆይ:-

በመጀመሪያው የጎጃም የክተት ዘመቻ በተለያዩ አውደ ውጊያዋች አመርቂ ድል አስመዝግበናል። ከአስተማማኝ ደጀን ህዝባችን ጋር በመሆን በርካታ የነፍስ ወከፍና የቡድን መሳሪያዋችን ከጠላት ተቀብለን ታሪክ በወርቃማ ፈርጁ የሚያሰፍረውን ድንቅ ስራ ሰርተናል። እየሰራንም እንገኛለን።

ህዝባችን ያመረተውን አዝዕርት በሚሰበስብበት በዚህ ወቅት አውዳሚውና የፋሽስት አገዛዙ  ሰብሉን እንደ ጧፍ እያነደደ ወጣቱንም ሆነ ህፃንና አዛውንቱን በሞርታር ፣ በድሽቃና በድሮን እየጨፈጨፈ ይገኛል።

የአርሶ አደሩ ሰብል መድረሱን ጠብቆ ሀገር መጋቢ የሆነው ህዝባችን ያመረተውን እህል በሞርታር እያቃጠለ ይገኛል። አመት ሙሉ የለፉበት ሰብል የተቃጠለባቸው አርሶ አደሮች ራሳቸውን አጥፍተዋል። ጠላት ገብቶ ባወደመባቸው አካባቢዎች ህፃናትና አሮጊቶች ተገለዋል፤ ሴቶች ተደፍረዋል፤ ቤቶች ተቃጥለዋል።

ይህ ፋሽስታዊ አገዛዝ አላማው አማራውን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለማጥፋት መሆኑ ታውቆ ያደረ ሀቅ ነው።

ይህ ጨፍጫፊና አውዳሚ አገዛዝ መንገድ መሪ ባንዳዎችን እና ምስለኔዋችን በመጠቀም አሁንም መዋቅራዊ ጭፍጨፋ ለመፈፀም እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።

ሀገር መስራቹ ሰው ወዳዱና ኩሩ ህዝባችን ሆይ እንዲታወቅልን የምንፈልገው :-

📌 1. ይህ አውዳሚና ጨፍጫፊ አገዛዝ ህዝባችንን በረሀብ ለመቅጣት ሰብል እያቃጠለ ስለሆነ ስትለፉበት የከረማችሁበትን ከቃጠሎ የተረፈውን በአስቸኳይ እንድትሰበስቡ በአክብሮት እንጠይቃለን።

📌 2.ወዶም ሆነ “ተገድጄ ” ነው በሚል ሚዛን በሌለው ምክንያት ከጠላት ጋር እየተንቀሳቀሰ ያለ የትኛውም ግለሰብ ወይም ቡድን በማንኛውም ደረጃ ላይ ያለ ይሁን በታሪክም ሆነ አሁን ባለው ነባራዊ እውነት በጥቁር መዝገብ ተፅፎ የሚቀመጥና ዕዙም የማይታገስ መሆኑን ሊታወቅ ይገባል።

📌 3. የሀይማኖት አባቶች ለምድ ለባሽ ተኩላ ሆነው በህዝባችን ላይ እየደረሰበት ያለውን ሁለንተናዊ ጭፍጨፋና ጥቃት የሚክዱ ሳይሆኑ የአቡነ ጴጥሮስን ፈለግ እንድትከተሉ በአክብሮት እየጠየቅን

የለምድ ልብስ ለብሰው በሀይማኖት አባት ስም በህዝባችን የሚነግዱትን የማንታገስ መሆኑን በጥብቅ ሊታወቅ ይገባል።

📌 4. ይህ አውዳሚ አገዛዝ ራሱ ሲያወድመው በከረመው  ቢሮ ሲቪል ሰርቫንቱን ግቡ እያለ እያንገላታ እና ስልጣን አንፈልግም የሚሉ አመራሮችን የቁም እስረኛ እያደረገ ለስልጣን እያስገደደ መሆኑን አረጋግጠናል። ሆኖም ግን ትግሉ የመኖርና ያለመኖር በመሆኑ አርበኝነት እስከ መጨረሻው ህቅታ ለእውነት መቆም እንጂ በዲናር የሚቀየር ባለመሆኑ ጠላት በሚሰፍርላችሁ ረጥባ ሳትታለ

💥💥💥 ከጎጃም ዕዝ የተላለፈ ጥብቅ መልዕክት 🔥🔥🔥

ሀገር መስራቹ፣ ሠው ወዳዱና ኩሩው ህዝባችን ሆይ:-

በመጀመሪያው የጎጃም የክተት ዘመቻ በተለያዩ አውደ ውጊያዋች አመርቂ ድል አስመዝግበናል። ከአስተማማኝ ደጀን ህዝባችን ጋር በመሆን በርካታ የነፍስ ወከፍና የቡድን መሳሪያዋችን ከጠላት ተቀብለን ታሪክ በወርቃማ ፈርጁ የሚያሰፍረውን ድንቅ ስራ ሰርተናል። እየሰራንም እንገኛለን።

ህዝባችን ያመረተውን አዝዕርት በሚሰበስብበት በዚህ ወቅት አውዳሚውና የፋሽስት አገዛዙ  ሰብሉን እንደ ጧፍ እያነደደ ወጣቱንም ሆነ ህፃንና አዛውንቱን በሞርታር ፣ በድሽቃና በድሮን እየጨፈጨፈ ይገኛል።

የአርሶ አደሩ ሰብል መድረሱን ጠብቆ ሀገር መጋቢ የሆነው ህዝባችን ያመረተውን እህል በሞርታር እያቃጠለ ይገኛል። አመት ሙሉ የለፉበት ሰብል የተቃጠለባቸው አርሶ አደሮች ራሳቸውን አጥፍተዋል። ጠላት ገብቶ ባወደመባቸው አካባቢዎች ህፃናትና አሮጊቶች ተገለዋል፤ ሴቶች ተደፍረዋል፤ ቤቶች ተቃጥለዋል።

ይህ ፋሽስታዊ አገዛዝ አላማው አማራውን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለማጥፋት መሆኑ ታውቆ ያደረ ሀቅ ነው።

ይህ ጨፍጫፊና አውዳሚ አገዛዝ መንገድ መሪ ባንዳዎችን እና ምስለኔዋችን በመጠቀም አሁንም መዋቅራዊ ጭፍጨፋ ለመፈፀም እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።

ሀገር መስራቹ ሰው ወዳዱና ኩሩ ህዝባችን ሆይ እንዲታወቅልን የምንፈልገው :-

📌 1. ይህ አውዳሚና ጨፍጫፊ አገዛዝ ህዝባችንን በረሀብ ለመቅጣት ሰብል እያቃጠለ ስለሆነ ስትለፉበት የከረማችሁበትን ከቃጠሎ የተረፈውን በአስቸኳይ እንድትሰበስቡ በአክብሮት እንጠይቃለን።

📌 2.ወዶም ሆነ “ተገድጄ ” ነው በሚል ሚዛን በሌለው ምክንያት ከጠላት ጋር እየተንቀሳቀሰ ያለ የትኛውም ግለሰብ ወይም ቡድን በማንኛውም ደረጃ ላይ ያለ ይሁን በታሪክም ሆነ አሁን ባለው ነባራዊ እውነት በጥቁር መዝገብ ተፅፎ የሚቀመጥና ዕዙም የማይታገስ መሆኑን ሊታወቅ ይገባል።

📌 3. የሀይማኖት አባቶች ለምድ ለባሽ ተኩላ ሆነው በህዝባችን ላይ እየደረሰበት ያለውን ሁለንተናዊ ጭፍጨፋና ጥቃት የሚክዱ ሳይሆኑ የአቡነ ጴጥሮስን ፈለግ እንድትከተሉ በአክብሮት እየጠየቅን

የለምድ ልብስ ለብሰው በሀይማኖት አባት ስም በህዝባችን የሚነግዱትን የማንታገስ መሆኑን በጥብቅ ሊታወቅ ይገባል።

📌 4. ይህ አውዳሚ አገዛዝ ራሱ ሲያወድመው በከረመው  ቢሮ ሲቪል ሰርቫንቱን ግቡ እያለ እያንገላታ እና ስልጣን አንፈልግም የሚሉ አመራሮችን የቁም እስረኛ እያደረገ ለስልጣን እያስገደደ መሆኑን አረጋግጠናል። ሆኖም ግን ትግሉ የመኖርና ያለመኖር በመሆኑ አርበኝነት እስከ መጨረሻው ህቅታ ለእውነት መቆም እንጂ በዲናር የሚቀየር ባለመሆኑ ጠላት በሚሰፍርላችሁ ረጥባ ሳትታለሉ በአቋማችሁ ፀንታችሁ እንድትታገሉና በዚህ ትግላችሁ ዕዙም ከጎናችሁ መሆኑን ለማሳወቅ እንፈልጋለን።

📌5. ይህን አውዳሚና ጨፍጫፊ አገዛዝ ፍትህ እኩልነትና ዴሞክራሲ ናፋቂ ኢትዮጵያን  በተለይም ለህልውና የሚታገለው የአማራ ህዝብ በሙሉ ተሳታፊ መሆኑ ታውቆ ያደረ ሀቅ ነው። 

ትግሉም ግማሽ ጥቁር ግማሽ ፍቅር እንዳይሆን የፋሽዝም አገዛዙ ሰራዊት ከአማራ “ክልል” እስካልወጣ ድረስ ተሽከርካሪዎች ምንም አይነት እንቅስቃሴ እንዳያደርጉ በዕዙ የተወሰነው እንደተጠበቀ ሆኖ በልዩ ሁኔታ ዕዙ ባሰባሰበው መረጃ መሰረት በድንገት በመንገድ የቆሙ መኪኖች መኖራቸውን ወደ ቤተሰቦቻቸው እየሄዱ በመንገድ የተጉላሉ ዜጎች እንዳሉና ሌሎች ቅሬታዋችንም ከግምት ውስጥ በማስገባት ከህዳር 21/ 2016 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ህዳር 23 2016 ዓ.ም ድረስ ለተሽከርካሪዋች የተፈቀደ ስለሆነ በመንገድ የቆማችሁና የተጉላላችሁ እንዲሁም ለማህበራዊ ጉዳይ የምትንቀሳቀሱ  በተገለፀው ቀነ ገደብ ብቻ እንድትጨርሱ እያሳወቅን ከተጠቀሰው ዕለት በኋላ ግን አሽከርካሪዎችም ሆናችሁ የአሽከርካሪ ባለቤቶች ከአምቡላንስ፣ ከባጃጅና ሞተር በስተቀር ምንም አይነት እንቅስቃሴ እንዳታደርጉ በድጋሜ በጥብቅ እናሳስባለን።

ይህን ተላልፎ የተገኘ ተሽከርካሪ በቁጥጥር ስር ውሎ ሙሉ ንብረቱ ለፋኖ ገቢ እንዲሆንና እንዲወረስ ተወስኗል።

ኬላ በሚጥሱት ላይ ደግሞ ሀላፊነቱን አሽከርካሪዎች ወይም የአሽከርካሪ ባለቤቶች ይወስዳሉ።

👉 ይህንንም ህግ አክባሪው እና ታላቁ ህዝባችን ያውቀው ዘንድ፦

📌 5.1. መኪናዎች ሲንቀሳቀሱ ፋሽስታዊው አገዛዝ ግዳጅ በማለት የአማራን ህዝብ ኢኮኖሚ ማዳከምና የራሱን ሎጅስቲክ ከቦታ ቦታ በማንቀሳቀስ ህዝባችንን መጨፍጨፍና ያመረተውን እህል ማቃጠሉን አጠናክሮ በመቀጠሉ

📌 5.2. ይህ ፋሽስታዊ አገዛዝ በጎጃም ውስጥ ብቻ ከ600 በላይ የደህንነት ሰዋችን እና ገዳዮችን ስላሰማራ ለህዝባችን ደህንነት ሲባል የትራንስፖርት አገልግሎቶች እንዲቆም  ዕዙ ወስኗል።

📌 5.3. ቀድመው የገቡ የፋሽስታዊ አገዛዙ ገዳይ የደህንነት አካላትን ከቦታ ቦታ እንቅስቃሴ ሳይኖር እርምጃ ለመውሰድና እንዲሁም ለጊዜው በማይጠቀሱ ምክንያቶች  መሆኑን ሊታወቅ ይገባል።

📌 6. ፋሽስታዊ አገዛዙ እያደረሰ ያለው ሁለንተናዊ ጭፍጨፋ ስለሆነ የጎጃም ዕዝ አገዛዙን ከስሩ ነቅሎ ለመጣል ሁለተኛውን የክተት ዘመቻ ለማወጅ በዝግጅት ላይ ስለሆነ ለዚህም ሁሉም ህዝብ እንዲዘጋጅ እየጠየቅን አገዛዙን ማሽመድመድ የሚችሉ ማንኛውንም እርምጃዎች ለመውሰድ ዕዙ የተገደደ በመሆኑ ፍትህና ፍርድ አዋቂው ህዝባችን ይህንን አውቆ ዕዙ በሚሰጠው አቅጣጫ ብቻ እንዲመራ በጥብቅ እናሳስባለን።

📌 7. ሀገር መስራች ፍርድ አዋቂና ሰው አክባሪው ማህበረሰባችን ሆይ:-

ፋሽስታዊው አገዛዝ የተቀደሰውን ሊያረክስ: የለማውን ሊያወድም: ንብረትህን ሊዘርፍ ማንነትህን ሊገፍ የመጣ በመሆኑ ባገኘኸው አጋጣሚ ሁሉ ከጠላት ማርከህ ታጠቅ። የማረከው የጠላት ንብረት በሙሉ የራስህ ሆኖ ይመዘገባል።

       💥 ለአማራ ምሁራን የቀረበ ጥሪ:-

ምሁራዊ ድካም የመጨረሻ ግቡ እውነትን ለሕዝብ ማሳወቅ ነው። ችግሮችንና መፍትሄውን መጠቆም ነው። ከዚህ በቀር ምሁርነት የለም። ከዚህ ሌላ ያለ ምሁርነት አድርባይነት ነው። በልቶና ጠጥቶ ብቻ ለሆድ መኖር እና  ለሕዝብ ያወቁትን ሳያሳውቁ መሞት ክህደትም ነው።

💥💥💥 ከጎጃም ዕዝ የተላለፈ ጥብቅ መልዕክት 🔥🔥🔥

ሀገር መስራቹ፣ ሠው ወዳዱና ኩሩው ህዝባችን ሆይ:-

በመጀመሪያው የጎጃም የክተት ዘመቻ በተለያዩ አውደ ውጊያዋች አመርቂ ድል አስመዝግበናል። ከአስተማማኝ ደጀን ህዝባችን ጋር በመሆን በርካታ የነፍስ ወከፍና የቡድን መሳሪያዋችን ከጠላት ተቀብለን ታሪክ በወርቃማ ፈርጁ የሚያሰፍረውን ድንቅ ስራ ሰርተናል። እየሰራንም እንገኛለን።

ህዝባችን ያመረተውን አዝዕርት በሚሰበስብበት በዚህ ወቅት አውዳሚውና የፋሽስት አገዛዙ  ሰብሉን እንደ ጧፍ እያነደደ ወጣቱንም ሆነ ህፃንና አዛውንቱን በሞርታር ፣ በድሽቃና በድሮን እየጨፈጨፈ ይገኛል።

የአርሶ አደሩ ሰብል መድረሱን ጠብቆ ሀገር መጋቢ የሆነው ህዝባችን ያመረተውን እህል በሞርታር እያቃጠለ ይገኛል። አመት ሙሉ የለፉበት ሰብል የተቃጠለባቸው አርሶ አደሮች ራሳቸውን አጥፍተዋል። ጠላት ገብቶ ባወደመባቸው አካባቢዎች ህፃናትና አሮጊቶች ተገለዋል፤ ሴቶች ተደፍረዋል፤ ቤቶች ተቃጥለዋል።

ይህ ፋሽስታዊ አገዛዝ አላማው አማራውን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለማጥፋት መሆኑ ታውቆ ያደረ ሀቅ ነው።

ይህ ጨፍጫፊና አውዳሚ አገዛዝ መንገድ መሪ ባንዳዎችን እና ምስለኔዋችን በመጠቀም አሁንም መዋቅራዊ ጭፍጨፋ ለመፈፀም እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።

ሀገር መስራቹ ሰው ወዳዱና ኩሩ ህዝባችን ሆይ እንዲታወቅልን የምንፈልገው :-

📌 1. ይህ አውዳሚና ጨፍጫፊ አገዛዝ ህዝባችንን በረሀብ ለመቅጣት ሰብል እያቃጠለ ስለሆነ ስትለፉበት የከረማችሁበትን ከቃጠሎ የተረፈውን በአስቸኳይ እንድትሰበስቡ በአክብሮት እንጠይቃለን።

📌 2.ወዶም ሆነ “ተገድጄ ” ነው በሚል ሚዛን በሌለው ምክንያት ከጠላት ጋር እየተንቀሳቀሰ ያለ የትኛውም ግለሰብ ወይም ቡድን በማንኛውም ደረጃ ላይ ያለ ይሁን በታሪክም ሆነ አሁን ባለው ነባራዊ እውነት በጥቁር መዝገብ ተፅፎ የሚቀመጥና ዕዙም የማይታገስ መሆኑን ሊታወቅ ይገባል።

📌 3. የሀይማኖት አባቶች ለምድ ለባሽ ተኩላ ሆነው በህዝባችን ላይ እየደረሰበት ያለውን ሁለንተናዊ ጭፍጨፋና ጥቃት የሚክዱ ሳይሆኑ የአቡነ ጴጥሮስን ፈለግ እንድትከተሉ በአክብሮት እየጠየቅን

የለምድ ልብስ ለብሰው በሀይማኖት አባት ስም በህዝባችን የሚነግዱትን የማንታገስ መሆኑን በጥብቅ ሊታወቅ ይገባል።

📌 4. ይህ አውዳሚ አገዛዝ ራሱ ሲያወድመው በከረመው  ቢሮ ሲቪል ሰርቫንቱን ግቡ እያለ እያንገላታ እና ስልጣን አንፈልግም የሚሉ አመራሮችን የቁም እስረኛ እያደረገ ለስልጣን እያስገደደ መሆኑን አረጋግጠናል። ሆኖም ግን ትግሉ የመኖርና ያለመኖር በመሆኑ አርበኝነት እስከ መጨረሻው ህቅታ ለእውነት መቆም እንጂ በዲናር የሚቀየር ባለመሆኑ ጠላት በሚሰፍርላችሁ ረጥባ ሳትታለሉ በአቋማችሁ ፀንታችሁ እንድትታገሉና በዚህ ትግላችሁ ዕዙም ከጎናችሁ መሆኑን ለማሳወቅ እንፈልጋለን።

📌5. ይህን አውዳሚና ጨፍጫፊ አገዛዝ ፍትህ እኩልነትና ዴሞክራሲ ናፋቂ ኢትዮጵያን  በተለይም ለህልውና የሚታገለው የአማራ ህዝብ በሙሉ ተሳታፊ መሆኑ ታውቆ ያደረ ሀቅ ነው። 

ትግሉም ግማሽ ጥቁር ግማሽ ፍቅር እንዳይሆን የፋሽዝም አገዛዙ ሰራዊት ከአማራ “ክልል” እስካልወጣ ድረስ ተሽከርካሪዎች ምንም አይነት እንቅስቃሴ እንዳያደርጉ በዕዙ የተወሰነው እንደተጠበቀ ሆኖ በልዩ ሁኔታ ዕዙ ባሰባሰበው መረጃ መሰረት በድንገት በመንገድ የቆሙ መኪኖች መኖራቸውን ወደ ቤተሰቦቻቸው እየሄዱ በመንገድ የተጉላሉ ዜጎች እንዳሉና ሌሎች ቅሬታዋችንም ከግምት ውስጥ በማስገባት ከህዳር 21/ 2016 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ህዳር 23 2016 ዓ.ም ድረስ ለተሽከርካሪዋች የተፈቀደ ስለሆነ በመንገድ የቆማችሁና የተጉላላችሁ እንዲሁም ለማህበራዊ ጉዳይ የምትንቀሳቀሱ  በተገለፀው ቀነ ገደብ ብቻ እንድትጨርሱ እያሳወቅን ከተጠቀሰው ዕለት በኋላ ግን አሽከርካሪዎችም ሆናችሁ የአሽከርካሪ ባለቤቶች ከአምቡላንስ፣ ከባጃጅና ሞተር በስተቀር ምንም አይነት እንቅስቃሴ እንዳታደርጉ በድጋሜ በጥብቅ እናሳስባለን።

ይህን ተላልፎ የተገኘ ተሽከርካሪ በቁጥጥር ስር ውሎ ሙሉ ንብረቱ ለፋኖ ገቢ እንዲሆንና እንዲወረስ ተወስኗል።

ኬላ በሚጥሱት ላይ ደግሞ ሀላፊነቱን አሽከርካሪዎች ወይም የአሽከርካሪ ባለቤቶች ይወስዳሉ።

👉 ይህንንም ህግ አክባሪው እና ታላቁ ህዝባችን ያውቀው ዘንድ፦

📌 5.1. መኪናዎች ሲንቀሳቀሱ ፋሽስታዊው አገዛዝ ግዳጅ በማለት የአማራን ህዝብ ኢኮኖሚ ማዳከምና የራሱን ሎጅስቲክ ከቦታ ቦታ በማንቀሳቀስ ህዝባችንን መጨፍጨፍና ያመረተውን እህል ማቃጠሉን አጠናክሮ በመቀጠሉ

📌 5.2. ይህ ፋሽስታዊ አገዛዝ በጎጃም ውስጥ ብቻ ከ600 በላይ የደህንነት ሰዋችን እና ገዳዮችን ስላሰማራ ለህዝባችን ደህንነት ሲባል የትራንስፖርት አገልግሎቶች እንዲቆም  ዕዙ ወስኗል።

📌 5.3. ቀድመው የገቡ የፋሽስታዊ አገዛዙ ገዳይ የደህንነት አካላትን ከቦታ ቦታ እንቅስቃሴ ሳይኖር እርምጃ ለመውሰድና እንዲሁም ለጊዜው በማይጠቀሱ ምክንያቶች  መሆኑን ሊታወቅ ይገባል።

📌 6. ፋሽስታዊ አገዛዙ እያደረሰ ያለው ሁለንተናዊ ጭፍጨፋ ስለሆነ የጎጃም ዕዝ አገዛዙን ከስሩ ነቅሎ ለመጣል ሁለተኛውን የክተት ዘመቻ ለማወጅ በዝግጅት ላይ ስለሆነ ለዚህም ሁሉም ህዝብ እንዲዘጋጅ እየጠየቅን አገዛዙን ማሽመድመድ የሚችሉ ማንኛውንም እርምጃዎች ለመውሰድ ዕዙ የተገደደ በመሆኑ ፍትህና ፍርድ አዋቂው ህዝባችን ይህንን አውቆ ዕዙ በሚሰጠው አቅጣጫ ብቻ እንዲመራ በጥብቅ እናሳስባለን።

📌 7. ሀገር መስራች ፍርድ አዋቂና ሰው አክባሪው ማህበረሰባችን ሆይ:-

ፋሽስታዊው አገዛዝ የተቀደሰውን ሊያረክስ: የለማውን ሊያወድም: ንብረትህን ሊዘርፍ ማንነትህን ሊገፍ የመጣ በመሆኑ ባገኘኸው አጋጣሚ ሁሉ ከጠላት ማርከህ ታጠቅ። የማረከው የጠላት ንብረት በሙሉ የራስህ ሆኖ ይመዘገባል።

       💥 ለአማራ ምሁራን የቀረበ ጥሪ:-

ምሁራዊ ድካም የመጨረሻ ግቡ እውነትን ለሕዝብ ማሳወቅ ነው። ችግሮችንና መፍትሄውን መጠቆም ነው። ከዚህ በቀር ምሁርነት የለም። ከዚህ ሌላ ያለ ምሁርነት አድርባይነት ነው። በልቶና ጠጥቶ ብቻ ለሆድ መኖር እና  ለሕዝብ ያወቁትን ሳያሳውቁ መሞት ክህደትም ነው።

ምሁርነት ደግሞ ክህደትን ይፀየፋል። መንግስታዊ የዘር ማጥፋት እየተፈፀመበት የሚገኘውን የአማራ ህዝብ ሁሉም አገር ወዳድ ምሁራን  ህዝቡ እያደረገ ላለው የህልውና ትግል የሚጠበቅባቸውን አስተዋጽኦ እንዲያደርጉና  እንዲረባረቡ ጥሪ እናቀርባለን።

አገዛዙ ገደብ በሌለው ሥልጣንና ገደብ በሌለው መልክ ሕዝባችንን እየገደለ ይገኛል። ላለፉት 30+ አመታት ለተጨፈጨፈው የአማራ ህዝብ የተጠየቀ ስለሌለ አሁንም መንግስታዊ ጭፍጨፋውን ቀጥሎበት ይገኛል።

ጠያቂ የሌለበት ሥልጣን ሕዝብን ካልገደለ አይረካም። መፍትሔው  የአማራን ህዝብ የህልውና ጥያቄ መልሶ እኩልነት ፣ ፍትህ እና ዲሞክራሲ ነው።

ሕዝብ ወደ ዲሞክራሲ የሚሻገረው በአንድ ኃይል የተነጠቀውን ነፃነቱን ሲያስመልስ ነው። ነፃነታችንን ለማስመለስ ሥልጣን ከጨበጠው ገዳይ መንግሥት ጋር መጋደል የተቀደሰ  ትግል ነው።

በአማራ ስም ለተቀመጣችሁ አመራሮችና የፀጥታ አካላት፦

እናንተ ከአማራ አብራክ የወጣችሁ፤ ሆዳችሁ አምላካችሁ የሆነ፤ በአማራ ህዝብ እጅ የበላችሁና በአማራ ህዝብ እጅ የጠጣችሁ ፤ በጨለማ ውስጥ የምትዳክሩ፤ ወደ ሰቆቃ የምትጣደፉ፤ ሐሰትን የምትሰብኩ፤ የኦሮሙማ ምንጣፍ ጎታቾች  ሆይ  እስከመቼ በዚህ አይነት ጭፍንነት ውስጥ ትኖራላችሁ ?

ከአማራ ትግል ጎን በአንድነት ለነፃነት  ለመቆም ሲቻላችሁስ የአማራን ምሉዕ የነፃነት መንገድ በማደናቀፍ  እስከመቼ የትግል መንገዱን ለማራዘም  ትሞክራላችሁ ?

የተንጣለለው የአማራ ህዝብ  ክቡር እሴት: የተፈጥሮ ውበትና ርትዕትነት ሀር ሆኖ ሳለላችሁ ስለምንስ አንቆ የሚይዛችሁን የኦሮሙማውን ጠባብ መናኛ መጎናፀፊያን ትመርጣላችሁ?

የአመራርነት የጥበብ ቀንዲል ብርሀኑ ደብዝዞ ጭልጭል እያለ የነበረው ላለፉት 30 አመታት አሁን ላይ ግን ድፍን ጨለማ ውስጥ በገባበት በዚህ ወቅት ችግሩን በፈጠረው አስተሳሰብ፣ ችግርን መፍታት ስለማይቻል ከትግል አጋር ኢትዮጵያውያን ጋር በመሆን አዲስ አስተሳሰብ  የሚቀጣጠልበት ጊዜው አሁን ስለሆነ ከድንቁርናው ዓለም ቀማኞች ብትለዩ  የሰላም  ሀብታችሁ በእጃችሁ ይሆናል።

💥 በመጨረሻም፦

የነፃነት ቀላል መንገድ የለውምና እልፍ የአማራ አናብስቶች ለነፃነት የተራራ ጫፍ ላይ ለመድረስ በሞት ጥላ ሸለቆ ውስጥ ማለፍ የትግሉ ባህሪ በመሆኑ እያለፉበት ይገኛሉ።

የኦሮሙማው የፋሽዝም አገዛዝ  በጎጃም አማራ ብቻ ከ20 ጊዜ በላይ የድሮን ጥቃት ፈፅሟል። በተለይም ሰሞኑን በሞጣ፣ በዋበርና በጎንጅ ቆለላ ባደረገው የድሮን ጥቃት ንፁሀንን ጨፍጭፏል፤ እንስሳትን ገድሏል። በዚህም የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅን ጀግኖቻችንን የሚመጥን  የተግባር ስራ ሰርተን እናሳያለን።

ይህ የአማራ ትግል የመኖርና ያለመኖር በመሆኑ  ምርጫችንም ማሸነፍ ብቻ ስለሆነ አሸናፊነት ደግሞ ውርሳችን ስለሆነ ፈተናዋችን ተቋቁመን በድል እንወጣዋለን።

ፋኖነት ከአባቶቻችን የወረስነው ትጥቅና ስንቃችን ስለሆነ ይህን ፋሽስት አገዛዝ ተፋልመን ከአካባቢያችንም ሆነ ከሀገራችን ነቅለን እኩልነት ፍትህ እና ዴሞክራሲን እናሰፍናለን።

Check Also

የኮሎኔል አብይ አህመድ አስገራሚ የትምህርት መረጃዎች ! የትኛው ነው ትክክል?

ሻለቃ ውብ አንተን ስሙት።

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.