News
አዴፓና አብን የባልደራሱን ንቅናቄ ይደግፋሉ ! Lidetu Ayalew
ታምራት ላይኔ የአማራ ባንክ ምስረታን ሊያደናቅፍ ሲሞክር መያዙ ተሰማ::
ታምራት ላይኔ የአማራ ባንክ ምስረታን ሊያደናቅፍ ሲሞክር መያዙ ተሰማ —– የቀድሞው ም/ጠቅላይ ሚንስትር አቶ ታምራት ላይኔ የአማራ ባንክ አክሲዮን ማህበር በሸራተን አዲስ ባዘጋጀው ኘሮግራም ላይ ሳይጠራ ተገኝቷል። ዝርዝር መረጃውም እንዲህ ነው። አቶ ታምራት ላይኔ ምንም አይነት የጥሪ ወረቀት ሳይደርሰው ከሆቴሉ ባለቤቶች ጋር ባለው የግል ቅርርብ ብቻ ወደ ኘሮግራሙ ዘልቆ ለመግባት ይሞክራል። የኘሮግራሙ አስተባባሪዎች የጥሪ ወረቀት እንዲያሳያቸው ቢጠይቁትም አቶ ታምራት የለኝም …
Read More »አትነሳም ወይ ?
የ አብን ደጋፊዎች እባካችሁ ተመዝገቡ !
በተለያዩ ያሉ አገር ያሉ አማራ ወገኖቻቻን የአብን ማህበር የት ነው እያሉ ጥያቄ እየላኩልን ስለሆነ እባካችሁ ባላችሁበት ሀገር ያለዉን የአብን ማህበር ወይም ክለብ ካለ የት እንደሆነ አሳውቁን። ከሌለም ጀምሩት፥ ላልሰማ አሰሙ። ፎርሙን ሙሉና ላኩልን ወይም ፃፉልን::
Read More »