አሥራት ዜና:- መጋቢት 2፣ 2012 ዓ.ም. የአብን አመራሮች ሊ/መንበሩ ረ/ፕሮፌሰር በለጠ ሞላና ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ዛሬ ከሰዓት ዋሽንግተን ዲሲ የገቡ ሲሆን በዳላስ ኤርፖርትም አቀባበል ተደርጎላቸዋል። አመራሮቹ በተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶች ከነዋሪው ጋር በአማራ ጉዳይ ውይይት እንደሚያደርጉ ገልፀው ማንኛውም ሀሳብና ጥያቄ ያለው ሁሉ በየ ስብሰባ ቦታዎች በመገኘት ሐሳቡን እንዲያካፍል፣ ጥያቄዎችን እንዲያቀርብና አብንን እንዲደግፍ ጥሪ አቅርበዋል። አብን የመጀመሪያውን የአሜሪካ ስብሰባ በመጭው ቅዳሜ ከዋሽንግተን …
Read More »News
የአዲስ አበባ ጉዳይ በጣም ያስፈራል። አንብቡና ለዘመዳችሁ ንገሩ !
ሰላም ባይኖርም ሰላም ልበላችሁ ውድ አንባቢያን ነገሩ የተፈጸመው ቅዳሜ የካቲት 21 ቀን 2012ዓ.ም ነው፡፡ ጀሞ ሁለት በሚባለው አካባቢ አንዲት አነስተኛ ቡና ቤት ውስጥ የተከሰተ አስፀያፊ ድርጊት ነው፡፡ ባለቡና ቤቷ ለስምንት ዓመታት በሥራ ፍለጋ ያለምንም ሥራ ስትንከራተት ቆይታ አክስት አጎቶቿ ተባብረው አንዲት ቡና ቤት ይከፍቱላታል፡፡ በዚያ መተዳደር ከጀመረች ጥቂት ወራት አለፉ፡፡ ባለፈው ቅዳሜ እዚሁ አዲስ አበባ ውስጥ እንዲህ ሆነ፡፡ የሠፈር ሰዎች …
Read More »የታዬ ቦጋለና የአቻምየለህ ታምሩ ፍጥጭ። ማነው ትክክል?
የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ ለ30ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ልዩ የፖሊስ ኃይል አባላትን ዛሬ አስመርቀ ! ለዉጡ ይሄ ነው እንዴ?
የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ በቡልቡላ ማሰልጠኛ ማእከል ለ30ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ልዩ የፖሊስ ኃይል አባላትን ዛሬ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት በተገኙበት እንደሚያስመርቅ የክልሉን መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ጠቅሶ ኢዜአ ዘግቧል፡፡ Biniam Shemelis ሌሎችም ክልሎች ከዚህ ልምድ በመውሰድ አቅማቸውን በማጠናከር የህዝባቸውን ሰላምና ደህንነት ማስጠበቅ ይገባል ። ለኢትዮጵያ ግን የሚጠቅመው አንድ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ብቻ ነበር።ነገር ግን የአንድን አካባቢ ልዩ ሀይል እያጠናከሩ የሌላውን ልዩ ሀይል ማዳከም ነውር …
Read More »All Ethiopian Unity Party (AEUP) opposition party merge with Bale Adera.
March 6, 2020 Two Prominent opposition parties announced on Friday that they had formed a coalition ahead of the upcoming Ethiopian General Election in August 2020. All Ethiopian Unity Party (AEUP), one of the oldest opposition political party in the country initially founded by Professor Asrat Woldeyes as All Amhara People’s Organization (AAPO), and Balderas for Genuine Democracy, one of …
Read More »