Breaking News
Home / Events (page 20)

Events

የአሁኖቹ ግልገል ግፈኞች/ገዥዎች ተቋማትን ተቀራምተው/ተከፋፍለው ወርሰዋል ሚዲያ ፣አስተዳደር ፣ ፀጥታና መከላከያ …

የጉድ ሃገር ኢትዮጵያ ! ” የፊንፊኔ ከተማ አስተዳደር ተጠሪነቱ ለኦሮሚያ መንግስት ባልሆነበት ሁኔታ የከተማው አስተዳደር በኦሮሚያ መሬት የተሰሩ ኮንዲሚንዬሞች የማከፋፈል ስልጣን የለውም ” ቄሮ …ይልሃል ስማልኝ ወገኔ !! ወቸው ጉድ : የቀድሞዎቹ ግፈኛ ገዥዎች በአንድ ድርጅት ተጠርንፈው አንድ ላይ ነበር የሚጮሁት ፣ የሚፎክሩት ፣ የሚደፈጥጡት፣ የሚገሉት …ወዘተ የሚያደርጉት ። የአሁኖቹ ግልገል ግፈኞች / ዕጩ ገዥዎች ስማቸው ብዙ ነው ፣ ተቋማትን …

Read More »

የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ለሁለት ቀናት ያክል ያደረገውን ጉባኤ ተከትሎ የተሰጠ የአቋም መግለጫ

የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር በባህርዳር ከተማ ለሁለት ቀናት ያክል ያደረገውን ጉባኤ ተከትሎ የተሰጠ የአቋም መግለጫ!! ——————– የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ከባለፋት 18 ዓመታት በላይ ጀምሮ አምባገነኑና አፋኙን ቡድን ህወሃትን በነፍጥ ሲታገል መቆየቱ ይታወቃል።በዚህ እልህ አስጨራሽና ፈታኝ የትግል ሂደት “ውርሳችን አርበኝነት ትርፋችን ታሪካዊነት ነው!! እያሉ፤ ለህይወታቸው ፈጽሞ የማይሳሱ ድንቅና ብርቅዬ፣አያሌ አርበኛዎቻችን ለቃላቸው ታምነው በጀግንነት ጥለው፣እንዲወድቁ ሆነዋል።በጀግንነት የወደቁት አርበኞቻችን ራሳቸውን እንደ ሻማ …

Read More »

የአብን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ክርስቲያን ታደለ ለሪፖርተር ጋዜጣ የሰጡት ቃለ-ምልልስ

በቅርቡ በባህር ዳር ከተማ የተመሰረተው አማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ክርስቲያን ታደለ ለሪፖርተር ጋዜጣ የሰጡት ቃለ-ምልልስ፦ ‹ሕዝባዊና ግዛታዊ አንድነቱ በመገሰሱ ምክንያት የአማራ ሕዝብ ህልውና አደጋ ውስጥ ነው ብለን እናምናለን›› አቶ ክርስቲያን ታደለ፣ አቶ ክርስቲያን ታደለ፣ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ በቅርቡ የመመሥረቻ ጉባዔውን ያካሄደው የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ፓርቲ በይፋ መመሥረቱ ለደጋፊዎቹና ለአባላቱ ግልጽ አድርጓል፡፡ …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.