የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ የኮምቦልቻ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከደጋፊዎች የቢሮ ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገለት፡፡ ወደ ጽ/ቤቱ በሚመጡበት ወቅት የቢሮ ቁሳቁስ እጥረት እንደላ የተመለከቱት የንቅናቄው ደጋፊ አቶ ሠውነት ታደሠ ኮምፒውተርና ፕሪንተር ገዝተው ትላንት ነሀሴ 21 ቀን 2011 ዓ/ም ጽ/ቤታችን በአካል በመገኘት አስረክበዋል፡፡ ለደጋፊው ልባዊ ምስጋና ያቀረቡት ሊቀመንበሯ ኢንጅኔር ዘሀራ ሰኢድ አያይዘውም << የአማራን ህዝብ የህልውና ትግል ለማሳለጥና አብን አንግቦት የተነሳውን የአማራ ህዝብ መሠረታዊ ጥያቄዎች …
Read More »Documents
የግል ት/ቤቶችን እነ ሽመለስ አብዲሳ መዝጋት ጀመሩ -አፓርታይዱ አፍጦ ወጣ – ግርማ ካሳ
26 August at 18:07 by Girma Kassa የግል ት/ቤቶችን እነ ሽመለስ አብዲሳ መዝጋት ጀመሩ -አፓርታይዱ አፍጦ ወጣ #ግርማካሳ በአለምገና የሚገኘው ኤቨረስት ትምህርት ቤት በኦህዴድ ባለስልጣናት መዘጋቱን ዘሃበሻ ዘገበ። “ወላጆች በኦሮሚያ መስተዳድር ፅህፈት ቤት ድምፃቸውን እያሠሙ ነው” ያለው ዘሃበሻ፣ ወላጆች ከህዝብ ተቃውሞ እያቀረቡ እንደሆነ ገልጿል። 4,800 ተማሪዎች ይማሩበት የነበረውን ይህን ትምህርት ቤት የዘጋው የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ እንደሆነ የዘገበው ዘሃበሻ፣ “በዚህ ትምህርት በሚጀመርበት …
Read More »የቤተ ክርስትያናችን ፈተና :: ቪዲዮ ተመልከቱ ::
አማራ ባንክ አክሲዮን ማህበር (በምስረታ ላይ ያለ) አክሲዮን ሽያጭ መግለጫ
አማራ ባንክ አክሲዮን ማህበር የኢትዮጲያ ብሔራዊ ባንክ የሚጠይቀውን መስፈርት በሟሟላት በአክሲዮን ሽያጭ ላይ ነው። በዚህም መሰረት ማንኛውም የባንኩ ባለቤት መሆን የሚፈልግ ግለሰብ እና ድርጅት ከዚህ በታች ስማቸው በተገለፁት ባንኮች በኩል አክሲዮኑን መግዛት ይችላል፡፡ አክሲዮን ለመግዛት የሚያስችል የአክሲዮን ግዢ ቅፅ በአማራ ባንክ ፕሮጀክት ፅ/ቤት ወይም በዓባይ ባንክ አ.ማ. በሁሉም ቅ/መቤቶች ማግኘት ይቻላል፡፡ 1. የአንድ አክሲዮን መጠን ብር 1000 ( አንድ ሽህ …
Read More »ከአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የብሔራዊ ምክር ቤት የ1ኛ ዓመት 4ኛ መደበኛ ጉባዔ ማጠናቀቂያ የተሰጠ መግለጫ
** የአማራ ሕዝብ የህልውና ትግል በአፈና አይገታም ! የህዝባችን ሁለንተናዊ ትግል አምጦ የወለደው አብን የአማራ ህዝብ መሰረታዊ የኅልዉና፣ የፍትኅና የእኩልነት ጥያቄዎችን በመለየትና አማራዉን በማደራጀት የተጋረጠበትን የኅልውና አደጋ በመቀልበስ ከሌሎች ወንድም ሕዝቦች ጋር በእኩልነትና በፍትኃዊነት የሚኖርባትን ኢትዮጵያ እውን ለማድረግ በምርጫ ቦርድ ተመዝግቦ በሰላማዊ መንገድ እየተንቅሳቀሰ ያለ ድርጅት ነዉ፡፡ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ ብሔራዊ ምክር ቤት ከነሃሴ 11-12/2011 ዓ.ም ሲያካሂድ የቆየውን የ1ኛ ዓመት …
Read More »