Documents
አሥራት ዜና:- ጥቅምት 10, 2012 ዓ.ም. | ASRAT Daily News October 21, 2019
ወልቃይት ጠገዴና ሁመራ የማነው ? Amhara Fano Rise up!
በቤተመንግሥት የተገነባዉ ዉብና ማራኪ የሆነዉ አንድነት ፓርክ ገፅታዉ ይህን ይመስላል::
በእነ በለጠ ካሳ ላይ ተለዋጭ የጊዜ ቀጠሮ ተሰጠ፤
★★★ ፓሊስ ከሰኔ 15ቱ የአማራ ሕዝብ መሪዎች እና የአገሪቱ ከፍተኛ የጦር መኮነኖች ላይ ከተፈፀመው ግድያ ጋር በተያያዘ ጠርጥሬያቸዋለሁ በሚል ለሁለት ጊዜ የ28 ቀናት የምርመራ የጊዜ ቀጠሮ ጠይቆባቸው በእስር ላይ የሚገኙት፦ 1. አቶ በለጠ ካሳ የአብን የፅህፈት ቤት ኃላፊ፣ 2. አቶ አንተነህ ስለሺ የአብን የአዲስ አበባ የፓለቲካ ዘርፍ ኃላፊ፣ 3. አቶ ንጉሴ ይልቃል የአብን የየካ ክፋለ ከተማ የወጣቶች ጉዳይ ኃላፊ፣ 4. …
Read More »