Breaking News
Home / Amharic (page 242)

Amharic

ይሄ ነው ለውጡ ?

Free Opinion From Yodith Gideon ሰበር ዜና ለውጡ ተቀልብሶል። በዶር አብይ መንግስት በሾመው ታከለ ኡማ በኩል በአጭር ጊዜ ውስጥ ይህንን አከናውኗል። 1. በአንድ ወር ብቻ 76,200 መታወቂያ ከባሌ፣ከወለጋ ለመጡ ነዋሪ ላልሆኑ ተሰጥተዋል። 2. 8214 ሰራተኞች ያለምንም ውድድር በዝውውር ኦሮሞ የሆኑ ብቻ ተመድበዋል። 3. ከአዲስ አበባ በጀት 2.34 ቢሊዮን ብር ለካሣ ልማት ለኦሮሞ ተከፋፍሏል። 4. ብዙ የቀበሌና ኮንዶሚኒየም ቤቶች ለኦነግ አባለት …

Read More »

አብኖች እያሉ ያሉት “አዲስ አበባ የሁላችንም ናት፤ ይህን የሚቃረን ካለ ግን…

ጋዜጠኛ ቴዎድሮስ ፀጋዬ! ~~ 1. የአንድነት ፖለቲካ አቀንቃኝ ነኝ ብሎ አዲስ አበባ የከተመው ሃይል ለውጡ እንዳይቀለበስ በሚል “ታከለ ኡማን አትተቹ፤ አብይን አትተቹ” ከማለት ያለፈ ለአዲስ አበባ የሚጠቅም አቋም አላየሁበትም። 2. የአንድነት ሃይሎች ለአብይ ከማሸርገዳቸው የተነሳ “በስመ አብ” ከማለት ይልቅ “በስመ አብይ” ማለት የሚቀላቸው ሁሉ ይመስለኛል። 3. አብኖች እያሉ ያሉት “አዲስ አበባ የሁላችንም ናት፤ ይህን የሚቃረን ካለ ግን ከምኒሊክ ጀምሮ ስለነበረው …

Read More »

በአገሪቱ ‹‹የጨለማ ኢኮኖሚ›› እንቅስቃሴ መንሰራፋቱን የገቢዎች ሚኒስትሯ አመለከቱ::

10 February 2019 ዮሐንስ አንበርብር በፖለቲካ አለመረጋጋቱን ሳቢያ ግብር የማይከፍሉ በርካታ ግብር ከፋዮች መኖራቸው ተገልጿል ለረዥም ዓመታት ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች እንዳይገቡ የሕግ ማሻሻያ ሊደረግ ነው ሕግና ሥርዓትን ተከትሎ ከሚደረገው ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ በተቃራኒው ሰፊ የሆነ ‹‹የጨለማ ኢኮኖሚ›› እንቅስቃሴ መኖሩንና ሁሉም የመንግሥት መዋቅር ተናቦና ተቀናጅቶ መዋቅሩን ካላፈራረሰው፣ በአገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ጉዳት ከማድረስ አልፎ ፖለቲካዊ አንድምታ ሊኖረው እንደሚችል የገቢዎች ሚኒስትሯ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ አስታወቁ፡፡ …

Read More »

ስለ ኢትዮጵያ አስገራሚ እውነታዎች::

#ስለ_ኢትዮጵያ_አስገራሚ_እውነታዎች (ዳንኤል ክብረት) (ዳንኤል ክብረት) ኢትዮጵያ ማለት የቃሉ ትርጉም እነዚያ አዕምሯቸውን የታወሩ ጠላቶቿ እንደሚያወሩት የተቃጠለ ፊት ማለት ሳይሆን ኢትዮጵያ ማለት “ለአምላክ የሚሰጥ የወርቅ ሥጦታ” ማለት ነው ትርጉሙ። ሲተነተንም ኢት=አምላክ፣ ፈጣሪ፣ እግዚአብሔር ማለት ሲሆን ዮጵ= ቢጫ ወርቅ፣ ውድ ወርቅ፣ ልዩ ወርቅ ማለት ነው። ኢትዮጵያ ማለት እኔና እናንተ በምናውቃት ልክ ብቻ ያለች ሀገር አይደለችም። ኢትዮጵያ ከምድር ሀገራት ሁሉ እጅግ ምስጢራዊና ረቂቅ ሀገር ናት። …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.