Amharic
አዲሱ የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ማን ናቸው?
አዲሱ የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ማን ናቸው? ኮሚሽነር አበረ አዳሙ!!! ተወልደው ያደጉት በቀድሞው አጠራር ጎጃም ክፍለ-ሀገር ቆላ ደጋ ዳሞት አውርጃ ውስጥ ነው። ኮሚሽነር አበረ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ከጨረሱ በዃላ ፖሊስ ኮሌጅ አካዳሚ ውስጥ በመግባት በፖሊስ መኮነንነት ተመርቀዋል። በተለያዩ ክፍለ-ከተማዎችም ኢንስፔክተር እና ኮማንደር በመሆን አገልግለዋል።===== ህወሐት መራሹ የአፓርታይድ አገዛዝ ለኢትዮጵያም ሆነ ለአማራ ብርቱ ነቀርሳ መሆኑን ቀድመው የተረዱት ኮሚሽነር …
Read More »አማራ በመሆናቸው ብቻ የተፈናቀሉትን እሮሮ ስሙ!
https://www.facebook.com/AddisOnlineNews/videos/vb.640941883023129/389670051621641/?type=2&theater
Read More »የጣይቱ ሆቴል አንዴት ተመሰረተ
https://www.facebook.com/296918167574752/videos/673045313093789/
Read More »ከአማራ ክልል ውጭ ያሉ አማራዎች ህጋዊ ውክልና ይሰጣቸው!!
ግንባር ቀደሟ ጎንደር አቢዮታዊ መፈክሯን ከፍ አድርጋ እያሰማች ነው!! በ Amdemariam Ezra ዛሬ መጋቢት 8/2011 ዓ.ም በአጼ ፋሲል ስታዲዮም ከደቂቃዎች በኋላ ለሚጀምረው፣በፋሲል ከነማና በሲዳማ ቡና መካል ለሚደረገው የእግርኳስ ግጥሚያ ጎንደሬ አማራዎች መፈክራቸውን እየተስተጋቡ ነው!! እየተስተጋቡ ያሉ መፈክሮችም ከብዙ በጥቂቱ፦*** * ለአማራ ተብሎ የሚሻሻል ህግ ከሌለ አማራው የራሱን ህገ መንግስት ለመጻፍ ይገደዳል!! *አገር ለማፍረስ ትምህርትም እውቀትም አይፈልግም!! ጃዋር ከአ.አ እጅህን አንሳ!! * …
Read More »