***** ዛሬ ሰኔ 15/2011 ዓ/ም ምሽት በባሕር ዳር ከተማ የተከሰተውን የፀጥታ ችግር ተከትሎ፣ ፓርቲያችን የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ ጉዳዩን በቅርበት በመከታተል ላይ ይገኛል። እስከዚህ ሰዓት ድረስ የተረጋገጠ መረጃ ማግኝት ባንችልም፣ ከባሕር ዳር የሚወጡ መረጃዎች አሳዛኝ እና መንፈስን የሚያውኩ ሁነው አግኝተናቸዋል። አብን ጉዳዩን በቅርበት እየተከታተለ ሲሆን፣ ሕዝባችን በተለመደው አስተዋይነቱ እና ጨዋነቱ ያጋጠመንን ፈተና እንደሚወጣው ያለንን ሙሉ እምነት እየገለጽን፣ አጋጣሚውን ተጠቅመው የሕዝባችንን አንድነት …
Read More »Admin
የአብን ድጋፍ ማህበር በጀርመን የምሰረታ በአል::
ኣማራ ሆይ ይሄን ስማ !
Who is your Enemy?
COUNCIL MEMBERS OF TPLF 1. Sibhat Nega2. Mulugeta Alemseged3. Mrs. Azeb Mesfin4. Dr. AddisAlem Belema5. Birhan Gebrekirstos6. Gobezay Woldearegay7. Mrs. Fetlework G/Egziabher8. Dr. Wolderufael Alemayehu9. Meseret Gebremariam10. Kiros Bitew11. Mengisteab G/Kidan12. Getachew Belay13. Fisha Zerihun14. T/Woyni Assefa15. Mrs. Roman Gebresilassie16. Zereay Asgedom17. Kidusan Nega18. Hish Lemma19. Amen tewelde Gebiru20. Dr. Gebreab Bernabas21. Getachew Assefa22. Birihane Kidanemariam23. Telahun Tarekegn24. Daniel Assefa25. …
Read More »አማራውን በእንቁላል የምታታልሉበት ዘመን አልፏል፡፡ በስልጣን የምትሸውዱት አማራ ዛሬ የለም !
ጄነራል አሳምነው ጽጌ ስለፋኖ ለኢትዮጲስ ጋዜጣ የሰጡት ቃል (#ምናባዊ ወግ 3 )ኢትዮጲስ፦ በፋኖ ላይ የአብይና እና የአዴፓ አቋም ምንድነው? ጄነራል አሳምነው ጽጌ፦ አዴፓ ድርጅት ነው፡፡ አብይ ግለሰብ ነው፡፡ ጥያቄውን ግልጽ አድርግልኝ፡፡ኢትዮጲስ፦ በቅርቡ አዴፓ በአመራሮቹ በኩል የታጠቁ አካላት ወይም ፋኖዎች የአማራ ክልል ስጋት ላይ ወድቋል የሚል ዜና አሰራጭተዋል፡፡ በዚህ ላይ የእርሶ አቋም ምንድር ነው?ጄኔራሌ አሳምነው ጽጌ፦ ሃቁ መታወቅ አለበት (ትንሽ ወዥንብር እሰማለው ሰሞኑን) …
Read More »