Breaking News

Recent Posts

OMN is sold ! በሚኒሶታ ግዛት ውስጥ የሚገኘው የኦሮሞ ሚድያ ኔትዎርክ ቢሮ ተሸጠ::

የኦሮሞ ሕዝብ ንብረት ተሽጦ ለጃዋር መንገሻ እየሆነ ነው:: የኦሮሞ ዳያስፖራ መዋጮ ውጤት የሆነው እና በሚኒሶታ ግዛት ውስጥ የሚገኘው የኦሮሞ ሚድያ ኔትዎርክ ቢሮ ተሸጠ:: የኦ.ኤም. ኤን መመስረት ዋና ዓላማው የኦሮሞን ሕዝብ አንደበትና ልሣን ሆኖ እንዲያገለግል ነበር:: በዚህ ረገድ ድርጅቱ በጥቂት ግለሰቦች ፈላጭ ቆራጭነት አድራጊ ፈጣሪነት ጫማ ሥር ቢወድቅም ለኦሮሞ ሕዝብ ትግል የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል:: ስለዚህ ይህ ሕዝባዊ ድርጅት በተቀደሰ ዓላማው ቀጥሎ በዓለም …

Read More »

“ፍርድ ቤቱ የፈፀመብን በደል!”

“ፍርድ ቤቱ የፈፀመብን በደል!” እነክርስቲያን ታደለ ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፤ *** እኛ በፖለቲካ አመለካከታችን ብቻ በመንግሥት የፈጠራ ክስ ተደርሶልን በአስር አለቃ መሳፍንት ጥጋቡ መዝገብ ስር ተከሰን ላለፉት 7 ወራት በሕገወጥ እስር ላይ የምንገኝ የአብን አባላትና አመራሮች ላይ ጉዳያችንን በማየት ላይ የሚገኙት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በርካታ በደሎችን ፈፅሞብናል። ለአብነትም፦ 1. ተከሳሾች ካቀረብነው መቃወሚያ ውጭ ብይን መስጠታቸው፦ ተከሳሾች በ.ተ.ቁ 13 ስር አቃቤ …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.