ወንጀለኛውን እናስተዋውቃችሁ! ================= ይህ ሰው ጥላሁን ፈቃዱ ይባላል። የባሌ አካባቢ ተወላጅ ኦሮሞ ነው። እምነቱ ደግሞ ፕሮቴስታንት። በአሁን ሰአት የቦሌ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ በመሆን የታከለ ኡማን ትእዛዝ የሚያስፈጽም ሰው ሲሆን ለኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን እና ለአማራ ህዝብ ያለው ጥላቻ በቃላት መግለጽ እንደሚከብድ የቢሮው ሰራተኞች ይናገራሉ። በትላንትናው እለት ኦሮምኛ ተናጋሪ ወታደሮችን ወደ ቦሌ ልኮ ቤተክርስትያን ያስፈረሰ፣ ሁለት ንጹሃንን መስዋእት ያደረገ እና 17 …
Read More »TimeLine Layout
February, 2020
-
6 February
ድሮም እኮ ጴንጤ ኦርቶዶክስን አይወዳትም።
ድሮም እኮ ጴንጤ ኦርቶዶክስን አይወዳትም። ጴንጤ ስልጣን በያዘ ማግስት ኦርቶዶክስን መበቀል የስራ መጀመሪያው ነው። እንደሽፍታ በሌሊት 2 ገድሎ 17 ያቆሰለው የቦሌው ስራ አስፈፃሚው የኦነግ ጴንጤ ይህ ሰው ነው።
Read More » -
6 February
በአዲስ አበባ ከተማ 22 – 2 ሰዎች ተገደሉ ::
ክር(ማተብ) ያሠረ ሁሉ የሚታረድበት መንግስት ዓልባ የተረኞች የአገዛዝ ሥርዓት ጦርነቱን ሀይማኖታዊ ውጊያ አድርጎታል ። አዲስ አበባ ውስጥ 22 አካባቢ ያሉ ቅድስት አርሴማ ቤተ/ክርስቲያንን እና ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያንን ለማፍረስ ከሌሊቱ 7፡30 ሲሆን የአገዛዙ ፖሊሶች በቀጥታ ወደ ህዝቡ በመተኮስ ሁለት ወጣቶች ተሰውተዋል ። ለጊዜው ብዙ ቁጥሩ ያልታወቀ ምዕመናንም በጥይት ተመተው ወደ ሆስፒታል እንደተወሰዱ ተነግሯል ።
Read More » -
6 February
ጥብቅ መረጃ !
ወያኔ ከነጀዋር ጋር በመሆን አብይንና ደመቀን ለመግደል ዕቅድ ይዞ እየተነቀሳቀሰ መሆኑ ታወቀ!!! ወያኔ አስራ አምስት ሺ የከተማና የገጠር ጉሬላ አሰልጥኖ በመላዉ ኢትዮጵያ አሰማረተዋል ፡፡ ወያኔ ከነጀዋር ጋር በመሆን አብይና ደመቀን ለመግደል ዕቅድ ይዞ እየተነቀሳቀሰ ይገኛል፡፡ በተጨማርም ከተማዉ ውስጥ ሽብር በመፍጠር እና ቤተክረስትያን ውስጥ ግጭት በመፍጠር ኦሮሞና አማራን በከፍተኛ ሁኔታ ለማጋጨት ዕቅድ መኖሩን አረጋግጠናል ፡፡ ይህንን የወያኔን ዕኩይ ተግባር በመረዳት የኦሮሞና …
Read More » -
5 February
‘Time for Machetes’ – By Dawit W. Giorgis
OPINION ‘Time for Machetes’ FEBRUARY 2, 2020 Dawit Giorgis In a brilliant book titled ‘A Time for Machetes,’ Jean Herzfeld discusses the Rwandan genocide with the killers. The famous author of several books, Susan Sontag commenting on the book writes, “ Our obligation and it is an obligation, is to take in what human beings are capable of doing …
Read More » -
5 February
ኢትዮጵያን ቋሚ የውሀ ባለ እዳ የሚያደርግ የስምምነት ሰነድ::
ኢትዮጵያን ቋሚ ባለዕዳ የሚያደርገው የህዳሴ ግድብ ስምምነት ላይ መንግስት የመፈረም ፍላጎት እያሳየ ነው:: February 5, 2020 0 SHARE! Abiy Ahmed and Abdulfeta Al SiSi- FILE ዋዜማ ራዲዮ የስምምነት ረቂቅ ሰነዱን አግኝታለች ዋዜማ ራዲዮ- በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሀ አሞላልና የድርቅ ማካካሻ ላይ የኢትዮጵያ : የሱዳንና የግብጽ የውጭና የውሀ ጉዳይ ሚኒስትሮች ከህግና የቴክኒክ ባለሙያዎቻቸው ጋር ባለፈው ሳምንት በአሜሪካ ዋሽንግተን ካደረጉት ውይይት በሁዋላ …
Read More »