TimeLine Layout
March, 2020
-
9 March
የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ ለ30ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ልዩ የፖሊስ ኃይል አባላትን ዛሬ አስመርቀ ! ለዉጡ ይሄ ነው እንዴ?
የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ በቡልቡላ ማሰልጠኛ ማእከል ለ30ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ልዩ የፖሊስ ኃይል አባላትን ዛሬ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት በተገኙበት እንደሚያስመርቅ የክልሉን መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ጠቅሶ ኢዜአ ዘግቧል፡፡ Biniam Shemelis ሌሎችም ክልሎች ከዚህ ልምድ በመውሰድ አቅማቸውን በማጠናከር የህዝባቸውን ሰላምና ደህንነት ማስጠበቅ ይገባል ። ለኢትዮጵያ ግን የሚጠቅመው አንድ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ብቻ ነበር።ነገር ግን የአንድን አካባቢ ልዩ ሀይል እያጠናከሩ የሌላውን ልዩ ሀይል ማዳከም ነውር …
Read More » -
9 March
All Ethiopian Unity Party (AEUP) opposition party merge with Bale Adera.
March 6, 2020 Two Prominent opposition parties announced on Friday that they had formed a coalition ahead of the upcoming Ethiopian General Election in August 2020. All Ethiopian Unity Party (AEUP), one of the oldest opposition political party in the country initially founded by Professor Asrat Woldeyes as All Amhara People’s Organization (AAPO), and Balderas for Genuine Democracy, one of …
Read More » -
7 March
ኮሮና ቫይረስ በኢትዮጵያ
በኢትዮጵያ 2 ሰዎች በለይቶ ማቆያ ክፍል ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል! የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የኮሮና ቫይረስ ተመሳሳይ ምልክት የታየባቸው ሁለት ሰዎች በለይቶ ማቆያ ክፍል ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑን አስታውቋል። ለ910 ሰዎች የጤና ክትትል እየተደረገ ነው ያለው ኢንስቲትዩቱ፥ ስምንት አዳዲስ ጭምጭምታዎች ደርሰውት በኢንስቲትዩቱ የድንገተኛ ህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ምላሽ ማጣራት ተደርጓልም ብሏል። ከእነዚህ ውስጥ ሁለቱ ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተመሳሳይነት ያለው ምልክት በማሳየታቸው በለይቶ ማቆያ …
Read More » -
7 March
Ethiopia requested France to acquire Missiles, Fighter jets and War Ammunition.
This list included 12 fighter jets (including Rafale and Mirage 2000), 18 helicopters, two military transport planes manufactured by Airbus, 10 Dassault Drones, electronic jamming systems, and about thirty M51 missiles with a range of more than 6,000 kilometres capable of carrying nuclear warheads. The weekly French political and news magazine Le Point recently revealed a document containing a list …
Read More » -
6 March
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመንግስት ተፅዕኖ ስር መውደቁን ኢዜማ አስታወቀ።
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አሁንም ስልጣን ላይ ባለው አስፈፃሚ ተፅዕኖ ስር መውደቁን ኢዜማ አስታወቀ። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ( ኢዜማ ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስፈፃሚውን የመንግስት አካል ሊቆጣጠር ሲገባው አሁንም ያስፈፃሚው ጥገኛ ሆኖ ቀርቷል ብሏል፡፡ የኢዜማ ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አቶ ናትናኤል ፈለቀ ለኢትዮ ኤፍ ኤም ሲናገሩ በተፅዕኖ ስር ወድቆ የመቅረቱ ምክንያትም ማሳያም አሁንም በራሱ ህግ ማርቀቅ አለመቻሉ ነው ብለዋል፡፡ …
Read More » -
6 March
አል አህራም የተባለው የግብፅ ሚድያ የህዳሴ ግድብን በተመለከተ ኢትዮጵያን “ጠብ ፈላጊ” አለ::
ሙስጠፋ አህማዲ ከአመታት በፊት በአዲስ አበባ በሚገኘው የግብፅ ኤምባሲ ቃል አቀባይ ነበር! አሁን ላይ አህራም ኦላይን ለተባለው የግብፅ ሚድያ የህዳሴ ግድብን በተመለከተ እንዳሻው ይፅፋል፣ ይተነትናል። በዚህ አዲስ ፅሁፉ ኢትዮጵያን “ጠብ ፈላጊ” ብሎ ገልፆ አንድም አሳማኝ ምክንያት ሳያቀርብ የግብፅን ህዝብ እና አለም አቀፉን ማህበረሰብ በግብፅ ዙርያ ለማሰባሰብ እየሞከረ ነው። አሁን እዚህ ያሉት የግብፅ ኤምባሲ ሰዎችም ካገኙት ሰው ሁሉ መረጃ ማሰባሰባቸውን ቀጥለዋል። …
Read More » -
5 March
አቶ ተመስገን ጥሩነህ ከሀላፊት እንደሚነሱ የህግ ባለሙያዎች አረጋገጡ!
አቶ ተመስገን ጥሩነህ በክልሉ ም/ቤት ላይ የፈፀሙት ውሸት ከሀላፊት እንደሚያስነሳ የህግ ባለሙያዎች አረጋገጡ! የአ/ብ/ክ/መ ርዕሰ-መስተዳደር የሆኑት አቶ ተመስገን ጥሩነህ በክልሉ ም/ ቤት ፊት ቀርበው የቀድሞ አመራሮች ተነስተው በምትካቸው ሌሎች አመራሮችን ም/ቤቱ እንዲያፀድቅላቸው ፕሮፓዛል ሲያቀርቡ ከአባላቱ የቀደሙት አመራሮች ጠንካራ ሆነው ሳለ ለምን መነሳት አስፈለጋቸው?ይህ የሚያሳየው የፌደራል መንግስቱ እጁን አስረዝሞ ክልሉን ለማዳከም ታስቦ ነው የሚል ተቃውሞ ገጥሟቸዋል::እሳቸውም የተከበረው ም/ቤት የጠየቀውን ጥያቄ መመለስ …
Read More »