Breaking News
Home / News / የዛሬው አስርቱ አበይት ዜናዎች 04/05/2020

የዛሬው አስርቱ አበይት ዜናዎች 04/05/2020


1. ኢትዮጵያ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ 2 ሰወች በኮሮና ተሰው።
2 የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስቴር ሆስፒታል ገቡ።
3 የፈረንጆች ሆሳእና በኢንተርኔት ተከበረ
4 ኒውዮርክ (Bronx Zoo) ነብሩን ኮሮና ያዘው
5. ንግሥት ኤሊዛቤጥ ኮሮናን በተመለከተ ለህዝብ መልክት አስተላለፉ።
6 ሉዝያና ግዛት በሰው ብዛት እና የኮሮና ቫይረስ የተያዙት ሬሽዎ (ratio) ሲታይ ከኒወርክ በለጠች።

7 የአሜሪካው ተጠባባቂ ጦር (Army reserve) ኒወርክ ላይ ከ2000 በላይ በሽተኞችን የሚያስተናግድ ጊዚያዊ ሆስፒታል ገነቡ

8 የኦሪጎን (Oregon) ግዛት በእጁ የነበሩትን ትርፍ 200 ventilator ለኒወርክ ላኩ።

9. ፕሬዝዳንት ትራፕ እና ምክትሉ ሁኔታወች ትንሽ ተስፋ ይሰጣሉ እሉ።
10 ትራም ለኮሮና በሽተኞች የወባ መድሃኒት ክሮሎፊል ጥሩ እና ውጤት ያመጣል በማለቱ በብዙ ሚሊዮን እየተመረተ ነው።

Check Also

በአሜሪካን ሀገር የምትኖሩ የአማራ ማህበራትና የአማራ ልጆች የት ነው ያላችሁት?? Share!

ድሮን ሲያስተኩስ የነበረው ባንዳ በፋኖ ተያዘ ! እኔን ያየህ ተቀጣ !

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.