The Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed was subsequently revoked the prize awarded in 2019. According to the chairman of the board of trustees of the Hessian Peace Prize, Karl Starzacher, there has been no reaction from the official Ethiopian side. ሽልማቱ በዚያን ጊዜ አብይ አህመድ ላበረከቱት መልካም ተግባር ነበር:: ነገር ግን ከዚያ ቦሀላ ኢትዮጵያ ዉስጥ በተፈጠረው ጦርነት፣ የዘር ጭፍጨፋና የሰብአዊ …
Read More »TimeLine Layout
February, 2023
-
21 February
በኢትዮጵያውያን ላይ እየደረሠ ያለውን ማንኛውንም በደል ከዚህ በታች በተዘረዘሩት አድራሻዎች እናሳውቅ።
በኢትዮጵያውያን ላይ እየደረሠ ያለውን ማንኛውንም በደል ከዚህ በታች በተዘረዘሩት አድራሻዎች እናሳውቅ።
Read More » -
20 February
ጥቁር ስለለበስኩ ከስራ ተባረርኩ
” ከደመወዝ የሚያግድ ደብዳቤው በተፃፈ በ13 ቀኑ ዛሬ ማገጃው ደርሶኛል””የአዲስ አበባ መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ጥቁር ልብስ ለብሳችሁ ቢሮ አትገቡም ለምን ተባልን በሚል ድምፄን በማሰማቴ ከስራና ደመወዝ የሚያግድ ደብዳቤው በተፃፈ በ13 ቀኑ ዛሬ ማገጃው ደርሶኛል “Beletu Zeleke Mersha https://facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02apjckS6txvwWM8Hd2jFRFQ8yNhaWPR9qQYN4sMg95hvbzYtLLz6sKoRULfYqjJntl&id=257133381025542&sfnsn=scwspwa
Read More » -
19 February
Internet Services in Ethiopia blocked
Social media and messaging apps restricted in Ethiopia amid religious tensions POSTED ON FEBRUARY 9, 2023 Network data confirm the restriction of Facebook, Telegram and TikTok in Ethiopia on Thursday 9 February 2023, with YouTube subsequently restricted on Friday. The incident comes amid anti-government protests sparked by tensions over an attempt to split the Ethiopian Orthodox Tewhado Church. Reported By …
Read More » -
18 February
መኖሪያ ቤታቸው በኦሮሚያ ክልል መንግስት ያፈረሰባቸው የአማራ ተወላጆች ራሳቸውን አጠፉ!
ሰበር ዜና! https://www.youtube.com/watch?v=UFtF80nTwlI መኖሪያ ቤታቸው በኦሮሚያ ክልል መንግስት የፈረሰባቸው ሰዎች እራሳቸውን አጠፉ! የካቲት 9 ቀን 2015 ዓ.ም Bete amhara media ቤተ አምሓራ ሚድያ በአዲስ አበባ ዙሪያ በሚገኙ አከባቢዎች መኖሪያ ቤታቸው በኦሮሚያ ክልል መንግስት የፈረሰባቸው ሰዎች እራሳቸውን ማጥፋታቸውን የአይን እማኞች ለአማራ ድምፅ ገለፁ። በቅርቡ በተመሰረተው እና ተጠሪነቱ ለኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ነው በተባለው ሸገር ከተማ ስር በተካተቱ …
Read More » -
18 February
አቶ ግርማ የሺጥላ አማራ ለምን ይገደላል ለምን አዲሳባ እንዳይገባ ይታገዳል ያሉትን ባለስልጣን አገዱ !
https://www.youtube.com/watch?v=a1tQsmdpYcs
Read More » -
16 February
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ተከስቶ የነበረው ችግር እንደተፈታ አስታወቀች::
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በውስጧ ተከስቶ የነበረው ችግር በቤተ ክርስቲያኗ ቀኖና እና ሥርዓት መሠረት እንደተፈታ አስታወቀች። በዚህም መሠረት የቤተክርስቲያኗን ሥርዓት እና ሕግ ጥሰዋል ተብለው በቅዱስ ሲኖዶሱ ተወግዘው ተለይተው የነበሩት አባቶችም ወደ ቤተክርስቲያኗ መመለሳቸው ተገልጿል። ሶስቱ ሊቃነ ጳጳሳት አቡነ ሳዊሮስ፣ አቡነ ኤዎስጣቴዎስና አቡነ ዜና ማርቆስ ወደ ቀደመ ሃገረ ስብከታቸውና ማዕረጋቸው እንዲመለሱና ተሿሚዎቹ ኤጲስ ቆጶሳት ሹመታቸው የጵጵስና ሹመታቸው ተሽሮ ወደነበሩበት የክህነት …
Read More »