የታመነ አስደንጋጭ ሰበር ዜና የኦሮሞ ታጣቂዎች ታላቁ የህዳሴ ግድብ የሚገኝበትን ጉባ ወረዳ ዙሪያ መክበባቸው ተጋለጠ:: ከኦሮሚያ ክልል የተነሱ ሸኔ እና ሌሎችም ታጣቂ ኃይላት በእነ ዓብይ እና ሽመልስ የግዛት ማስፋፋት ሴራ ይሁንታ ተሰጥቷቸው ባለፉት ወራት ኦሮሚያ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ ከሰሜን እና ደቡብ ሱዳን ጋር እንድትዋሰን በተነደፈው የሴራ እቅድ መሰረት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ሶስት ወረዳዎች ካማሼ ማኦኮሞ እና አሶሳ ዙሪያ ተቆጣጥረው የክልሉን መዋቅር …
Read More »TimeLine Layout
March, 2023
-
2 March
የኦሮሞን ጉድ አንብቡት። ሼር አድርጉት።
Information:- 🤔🤔እስከ ደርግ ዘመን ድረስ መላው ኢትዮጵያዊ የሚያውቀው ሃቅ፤ የሴቶችን ጡት መቁረጥንና የወንዶችን ብልት መስለብን የባህሉ አንድ አካል አድርጓ በሚልዮን ለሚቆጠሩ ዜጎች የመራቢያ አካል ማጣትና ሞት ምክንያት ተደርጎ የሚጠቀሰው፤ የኦሮሙማው የአባገዳ ስርዓት ለመሆኑ በጉጂና ከረዩ ኦሮሞዎች ባህላዊ የጋብቻ ሥርዓትን ሽፋን አድርገው ሲፈፀሙ የነበሩ ነውሮችን በአብነት መጥቀስ እንደሚቻል በሰሜን ሸዋ ዐማራ፣ በአገው፣ በከምባታ፣ በሃዲያ፣ በጉራጌና በሌሎችም ሕዝቦች ላይ አሁንም በኦሮሚያ ክልል …
Read More »
February, 2023
-
27 February
የአማርኛ ቋንቋ ግስጋሴ አሁንም እንደቀጠለ ነው ::
#Ethiopia|| አንብቡትም #የአማርኛ ቋንቋ ግስጋሴ አሁንም እንደቀጠለ ነው። በዚህ ፍጥነቱ የአለም ቋንቋ የመሆን እድሉ ሰፊ ነው። ዛሬ ደግሞ ቻይና አማርኛ ቋንቋን በመጀመሪያ ዲግሪ ልታስተምር መሆኑን በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ ነግሮናል። ትምህርቱ በቤጂንግ የውጭ ጥናት ዩኒቨርስቲ (BFSU) መሰጠት እንደጀመረ ሰማን። ይኼ የሚያስገርም አይደለም ከጀርመን ታዋቂ ከሆኑት ዩኒቨርስቲዎች አንዱ የሆነው ሀምቡርግ ዩንበርሲቲ የአማርኛ ት/ ት ማስተማር ከጀመረ መቶ ዓመት አልፎታል። አማርኛ፦ …
Read More » -
26 February
የደጀን ህዝብ መንገድ ዘግቶ እስክንድርን የያዘው መኪና እንዲመለስ አደረጉት! ከዚያ የባህርዳር ወጣቶች ነቅለው ወጥተው ግፊት በመፍጠር እስክንድርን ከባህርዳር እስርቤት አስፈቱት !
ደጀን ላይ ሕዝብ ነቅሎ ወጥቶ መንገድ ዘግቶ በእኛ እሬሳ ላይ ነው እስክንድርን የምትወስዱት ብሎ ከአዲስ አበባ የግፍ ግዞት ጉዞ ጀግናው በትግሉ እንዲመለስ አድርጓል። ከዚያ የባህርዳር ወጣቶች ነቅለው ወጥተው ግፊት በመፍጠር እስክንድርን ከ ባህርዳር እስርቤት አስፈቱት ! ሕዝብ ከተባባረ ገና ብዙ ነገር ይሰራል! አምባገነኖች ጭንቅ አይችሉም ! ሕዝብ ሲነሳ ፍርሃት ይይዛቸዋል !
Read More » -
26 February
አፄ ምኒልክ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ ያስገቡት ዘመናዊ ግብአቶች !
1882 ዓ.ም. ———————ስልክ 1885 ዓ.ም. ———————ወፍጮ 1886 ዓ.ም. ———————ፖስታ 1886 ዓ.ም. ———————ባህር ዛፍ 1886 ዓ.ም. ———————ገንዘብ 1886 ዓ.ም. ———————የውሃ ቧንቧ 1887 ዓ.ም. ———————ጫማ 1887 ዓ.ም. ———————ድር 1887 ዓ.ም. ————–የሙዚቃ ት/ቤት 1887 ዓ.ም. ————-የፅህፈት መኪና 1889 ዓ.ም. ———————ኤሌክትሪክ 1889 ዓ.ም. ————ዘመናዊ ህክምና 1889 ዓ.ም. ———————ሲኒማ 1889 ዓ.ም. ————የሙዚቃ ሸክላ 1889 ዓ.ም. ————ቀይ መስቀል 1890 ዓ.ም. ———————ሆስፒታል 1893 ዓ.ም. ———————ባቡር 1893 ዓ.ም. …
Read More » -
26 February
ታላቁ እስክንድር በትናንትው ምሽት በጎጃም ቡሬ ዳሞት ወረዳ ተያዘ ::
ሰበር መረጃ፦ ታላቁ እስክንድር በትላንትው ምሽት እጁ በጎጃም ቡሬ ዳሞት ወረዳ ከተያዘበት ሰዓት ጀምሮ የክልሉ ፕሬዝዳንት ዶክተር ይልቃል ከፋለን ጨምሮ ሁሉም የክልሉ አመራር “እስክንድር የፈፀመው አንዳችም ወንጀል የለም፣ በወንጀልም አይፈለግም፣ ስለዚህ አሁኑኑ በነጻ ይፈታ” የሚል ውሳኔ ቢያሳልፉም፤ የክልሉ የጸጥታ ዘርፍ ሃላፊና ዐማራ ጠል ነው የሚባለው፤ በተለይም ከዓብይ አህመድ መመሪያ እየተቀበለም የፋኖን ስም በተደጋጋሚ በማጠልሸቱ የሚወቀሰው፤ ከዚህ ሌላ የፋኖ አባላትን …
Read More »