Breaking News
Home / Amharic / በተለያየ አለማት ላይ የምትኖሩ  የአማራ ልጆች::

በተለያየ አለማት ላይ የምትኖሩ  የአማራ ልጆች::

ሰላም ለእናንተ ይሁን በተለያየ አለማት ላይ የምትኖሩ  የአማራ ልጆች::

ከFB ጩኸት ወጥተን ህዝባችንን በያለንበት ሆነን የማንቃት ስራ ላይ ብንሳተፍ ትግላችንን በአጭር ግዜ ፍሬ ያፈራል🙏 ገጠር ውስጥ ዘመድም ሆነ ቤተሰብ ያላችሁ የአማራ ልጆች ቤተሰቦቻችሁ ስለላው ሁኔታ እንዲያውቁ ለእነሱ ሙሉ ከታች ስላለው ነጥቦች መረጃ ከሰጣችሁና ካስገነዘባችሁ በኃላ አሁን የነገርኩሽ መረጃ ሁሉ ለጎረቤት እከሌ ንገረው። በማለት እርስ በእርስ እንዲወያዩ እና አብዛኛውን የገጠር ነዋሪ የሚሰባሰው በገበያ ስለሆነ እርስ በእርስ እንዲነጋገሩበት በተለይ ልዪ ሃይሉንና ፋኖውን ትጥቅ ለማስፈታት መከላከያ እየተንቀሳቀሰ እንደሆነ እና እነሱን አስፈትቶ ሲጨርስ ፖሊስ እና ሚኒሻውን እንደሚያስፈታ ከዛ አልፎ እነሱ ራሳቸው እንደሚፈቱ አስረግጦ መናገር🙏 

የቀየው ሰው ሁሉ መስማት አለበት በሚስጥር ተነጋገሩበት ብለው እንዲነግሯቸው ማድረግ🙏 

1,ኛ በገሀድ ተሌላው ክልል በተለዬ መልኩ የአማራ ልዩ ሀይል እንድፈርስ በመወሰን አማራን ጠባቂ አልባ በማድረግ ርስታችንን ድጋሚ ለጠላት አሳልፎ ለመስጠት ወስኖ እነተገበረ ነው ።

2,ኛ የህዝብ ልጅ የሆነውን የአማራ ፋኖን ትንኮሳ እያደረገ መሆኑና በይፋ እንደመስሰዋለን በማለት በጀኔራል ብርሀኑ ጁላ አማካኝነት መዛቱ ፥ እየተንቀሳቀሱበት መሆናቸው ።

3,ኛ መንግስት ትጥቃቸውን አስፈትቶ በተሀድሶ ምክንያት ደሴ ወደ ደብረብርሃን ያለ አጃቢ በጉዞ ላይ ባሉ የልዩሀይል አባላት ላይ በኦነግ ሸኔ ድንገተኛ ተኩስ በመክፈት በቆንጨራ በመቆራረጥ የክፋታቸውን ጥግ ስላሳዩን ።

4,ኛ የአማራ ተወላጆችና የአማራ መታወቂያ የያዙ ዜጎች ወደ አዲስአበባ እንዳይገቡ መከልከላቸው ይህ አልበቃ ብሎ በገዛ ርስታችን ሰፋሪዎች ናቸው እየተባልን ስለሆነ ።

5,ኛ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት መዋቅሮቹ ባጠቃላይ በኦሮሞ መያዙ እና ተግባራቸውም ሀገር መጠበቅ ሳይሆን አማራን መጨፍጨፍ ላይ በማድረጋቸው ፣ የኦሮሚያ ልዩሀይልን ባጠቃላይ የመከላከያ ልብስ በማልበስ ወደ አማራ ክልል ማስገባታቸው መውረራቸው ።

6,ኛ የአማራ ሙህራንና ጋዜጠኞችን በእስር ቤት በማሟቀቅ እና የነሱን ወንጀል በመጀባበቅ አማራን የማፈኑ ተግባር ስለቀጠለ ።

7, አማራንና አማርኛን ከምድረገፅ ለማጥፋት ተግተው እየሰሩ ስለሆነ እያየናቸው ስለሆነ ።

8,ኛ አርበኛ እና ታጋይ ዘመነ ካሴን በማሰርና ብርጋዲየር  ጀኔራል ተፈራ ማሞን ወደ ውጭ ሄዶ መታከም እንዳይችል ያደረጉ ስለሆነ ።

የተወደዳችሁ የአማራ ልጆች ከላይ የተጠቀሱ ችግሮች ሁሉ እንደምታውቁት እናውቃለን ሆኖም በየግዜው መረጃ ይደርሳችኃል። ነገር ግን በተለያዩ የገጠር አካባቢዎች ላይ ከመረጃ የራቁ እና ምን እየተካሄደ ምንም ሳያውቁ ሀገር ሰላም የሚመስላቸው ብዙሃን ናቸው እነሱ ጋር ይህንን መረጃ ማድረስና ግንዛቤ ማስጨበት ትግላችንን በጣም ቀላል ያደገዋል በጣም‼️ 

ስለዚህ ገጠር ብዙ ብዙ መከራ በህዝባችን ላይ ስለተጋረጠ  ይህንንም ለመመከትና ለመታገል ብሎም ለመጨረሻ ጊዜ ነፃነታችንን ለማወጅ የሚቻለው ብለን ያሰብነው ሁሉም አማራ በተቻለው መጠን ይህንን ፅሁፍ መረጃ ማዳረስ እና መረጃ የደረሳችሁ ገጠር ውስጥ ዘመድ ያላችሁ ስልክ እየደወላችሁ ማስገንዘብ በተለይ ብአዴን እና የኦሮሞው (ብልፅግና)  መንግስት አማራ እሚባል ህዝብ በዚች ምድር እንዲኖር እማይፈልግ በጣም አስቀያሚ ዘረኛ ስርአት ነውና ትጥቅህን እንድትፈታ አድርገውህ አማራን በማዳከም ኢትዮጵያ በመበታተን ላይ ናቸው ይህንን ፅሁፍ ማንኛውም አማራ እንዳነበውና ላልሰሙት እንዲያሰማ በውስጥ ሜሴጅ እርስ በእርስ #ሼር እያደረግን እናዳርስ ዘንድ በአማራ ህዝብ ስም እንጠይቃለን🙏

በተለይ በገጠሩ አካባቢ ለሚኖር የአማራ አርሶደር ጭምር በየሰፈሩ በየመንደሩ በየጓደኞቻችን በመላላክ ስልክ እየደወልን ከላይ የተጠቀሱ ነጥቦችን በማስረዳት በቶሎ እንዲነቁ እና እርስ በእርሳቸው እንዲወያዩ መረጃውን እናዳርስ ዘንድ እንጠይቃለን🙏 

ይህ መረጃ የደረሰው ቢያንስ ከ50 አማራውያን በላይ በውስጥ (በሜሴጅ) ብቻ በማድረስ ባሉበት ሆነው ለትግሉ የራስዎን አስተዋጽኦ ያበርክቱ🙏

Check Also

የኮሎኔል አብይ አህመድ አስገራሚ የትምህርት መረጃዎች ! የትኛው ነው ትክክል?

ሻለቃ ውብ አንተን ስሙት።

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.