TimeLine Layout
July, 2019
-
25 July
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቁጠባ ቤቶች ልማት ዕግድ የተጣለባቸውን የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለይቶ እንዲያሳውቅ በፍርድ ቤት ታዘዘ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቁጠባ ቤቶች ልማት ኢንተርፕራይዝ፣ ዕግድ የተጣለባቸውን የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለይቶ እንዲያሳውቅ በፍርድ ቤት ታዘዘ፡፡ ትዕዛዙን የሰጠው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ስምንተኛ ፍትሐ ብሔር ችሎት ነው፡፡ ኢንተርፕራይዙ ባለሦስት፣ ባለሁለትና ባለአንድ መኝታ የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች በየትኞቹ ሳይትና ብሎክ እንደሚገኙና የተሰጣቸውን የቤት ቁጥር ጭምር ለይቶ እንዲያሳውቅ ተነግሮታል፡፡ ኢንተርፕራይዙ ትዕዛዙን ፈጽሞ የሚቀርበው ሐሙስ ሐምሌ 18 ቀን …
Read More » -
25 July
አፓርታይድ እስከመቼ??
(አብርሃ በላይ፣ ኢትዮሚድያ) የኢትዮጵያ አፓርታይድ ከደቡብ አፍሪቃው አፓርታይድ እጅግ አስፈሪና አገር አፍራሽ፣ ህዝብ አጫራሽ የፖለቲካ ካንሰር ነው። የደቡብ አፍሪቃው አፓርታይድ ከ95% በላይ የሆነውን ጥቁር ህዝብ ህብረቱን አጠናክሮ አንድ ላይ እንዲቆምና አናሳው የነጮች (3%) አገዛዝ እንዲወገድ ረድቷል። የኢትዮጵያው ግን በነጭና በጥቁር ህዝብ የምንለው አይደለም። የእርስ በርስ እልቂትን የሚጋብዝ በታኝ አፓርታይድ ነው። እየሆነ ያለውም ይኸው ነው። አሁን ጊዜው የዶ/ር አብይ መንግስት ነው። …
Read More » -
24 July
የአዴፓ የፖሊስ ኮሚሽነር አቶ አበረ አዳሙ ፡ ጀነራል አሳምነውን መግደሉን በይፋ ተናገረ!
የአዴፓ የፖሊስ ኮሚሽነር አቶ አበረ አዳሙ ፡ ጀነራል አሳምነውን እራሱ መግደሉን በይፋ ተናገረ ። ሰውየው እስከ ቅርብ ግዜ ድረስ የግንቦት ሰባት አባል የነበረ ሲሆን የዶር ብርሀኑ ቅርብ ወዳጅ ነው ። ይህ ሚያመለክተው በባህርዳሩ አማራ መሪዎች ግድያ ቅንብር ( Assassination Plot) ከአብይ ጎን የኢዜማ እጅ ነበረበት ማለት ነው ። አቶ አበረ አሁን ማንን እያሳደደ እንደሚያስር ግልፅ ነው ። Agegnehu Kassa የግንቦት ሰባት …
Read More » -
24 July
መረጃ ከአራዳ ምድብ ችሎት!!
***** በእነ አስጠራው ከበደ መዝገብ የተከሰሱት 25ቱ የአብን አመራሮች፣ አባላትና የአስራት ጋዜጠኞች ለሐምሌ 23/2011 ዓ.ም ተቀጥረዋል። የድርጅታችን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ክርስቲያን ታደለ አሁን ችሎት ቀርቧል። በተያያዘም ጠዋት ችሎት ለመታደም የተገኙትን የአብን አመራርና አባላት “ዝንተ ዓለም አማራ!!” የሚል ቲሸርት ለብሳችኋል ተብለው በፖሊስ ታስረዋል፡፡ በአሁኑ ስዓት በእስር ላይ ከሚገኙት ውስጥ፡- 1. መልካሙ ፀጋዩ ገላው 2. ይቻል ደጉ 3. ቴወድሮስ ታደሰ 4. …
Read More » -
20 July
Ethiopian Lawyers in USA to file charges ! Please Listen the message & support us to seek justice !
Financial Support necessary to file charges and pay for Lawyer & court process !
Read More » -
19 July
የአፓርታይድ ስርአት በአከተመ በስንት ጊዜዉ ኢትዮጵያ ዉስጥ እንደገና ሊጀመር ነዉ። ኣቢይ የሾመው ኣምባሳዶር የሚለዉን ኣዳምጡ!
እስቲ ይሄን የአብይ አህመድንን መኳንንት ስሙት ኦሮሞ ብቻ እንዴት ብሎ በአዲስ አበባና በድሬዳዋ ላይ በበላይነት መንገስ እንዳለበት ሌላዉ ጭሰኛ ሁኖ መኖር አለበት እያለ ነዉ። አብይ የኦነግ አዝማች እንደዚህ አይነቶችን ነዉ ሹመት ላይ እያስቀመጠ ያለዉ 🙄 የአፓርታይድ ስርአት በአከተመ በስንት ጊዜዉ ኢትዮጵያ ዉስጥ እንደገና ሊጀመር ነዉ።
Read More » -
16 July
አብን ከአምስት መቶ በላይ አባላቶቹ እንደታሰሩበት አስታወቀ።
አብን አቶ ክርስቲያንን ጨምሮ ከአምስት መቶ በላይ አባላቶቹ እንደታሰሩበት አስታወቀ። “የፖለቲካ እስሮች አብንን ያጠናክሩታል እንጂ የሚያስፈሩን ወይም ወደ ኋላ እንድንሸሽ የሚያደርጉን አይደሉም!!” ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ****** የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ክርስቲያን ታደለ በትላንትናው ዕለት መታሰራቸው ተገልጿል። በቁጥጥር ስር የዋሉት ትላንት ረፋድ ላይ ስለታሰሩ የአብን አባላት ሁኔታና አያያዝ ሁኔታ ጋር ለመወያየት ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ባመሩበት …
Read More »