እስቲ ይሄን የአብይ አህመድንን መኳንንት ስሙት ኦሮሞ ብቻ እንዴት ብሎ በአዲስ አበባና በድሬዳዋ ላይ በበላይነት መንገስ እንዳለበት ሌላዉ ጭሰኛ ሁኖ መኖር አለበት እያለ ነዉ። አብይ የኦነግ አዝማች እንደዚህ አይነቶችን ነዉ ሹመት ላይ እያስቀመጠ ያለዉ 🙄 የአፓርታይድ ስርአት በአከተመ በስንት ጊዜዉ ኢትዮጵያ ዉስጥ እንደገና ሊጀመር ነዉ።
Read More »TimeLine Layout
July, 2019
-
16 July
አብን ከአምስት መቶ በላይ አባላቶቹ እንደታሰሩበት አስታወቀ።
አብን አቶ ክርስቲያንን ጨምሮ ከአምስት መቶ በላይ አባላቶቹ እንደታሰሩበት አስታወቀ። “የፖለቲካ እስሮች አብንን ያጠናክሩታል እንጂ የሚያስፈሩን ወይም ወደ ኋላ እንድንሸሽ የሚያደርጉን አይደሉም!!” ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ****** የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ክርስቲያን ታደለ በትላንትናው ዕለት መታሰራቸው ተገልጿል። በቁጥጥር ስር የዋሉት ትላንት ረፋድ ላይ ስለታሰሩ የአብን አባላት ሁኔታና …
Read More » -
15 July
ከነገ ጀምሮ ምግብ ባለመብላት የረሃብ አድማ እንመታለን !
የፌደራል መንግስት ያለወንጀላችን አስሮ እያሰቃየን ይገኛል። የክልሉ መንግስትም እውነቱን አጣርቶ ከወንጀል ነፃ መሆናችንን አረጋግጦና የፌደራልን ጣልቃ ገብነት አስቁሞ መፍትሄ ሊሰጠን አልቻለም። ስለሆነም ከነገ ጀምሮ ምግብ ባለመብላት የረሃብ አድማ እንመታለን ያሉት ኮነሬል አለበልና ጀነራል ተፈራ ዛሬ አድማውን ከሌሎች ታሳሪ መኮንኖች ጋር በመሆን ፀጉራቸውን በመላጨት ጀምረዋል። የጦር መሪዎቻችን አድማ ላይ ናቸውና ሁሉም …
Read More » -
14 July
የታከለ ኡማ አስተዳደር ከተማዋን ማስተደደሬን እቀጥላለሁ አለ:: – Abbay media
Abbay Media News – July 12, 2019 የታከለ ኡማ አስተዳደር ከተማዋን ማስተደደሬን እቀጥላለሁ አለAbbay Media Daily News | July 12 2019 Posted by AbbayMedia on Friday, July 12, 2019
Read More » -
14 July
መልእክት ለጠ/ሚ አቢይ አህመድ::
ጠ/ሚ ዐቢይ ሆይ! በእርስዎ ዘመን አሳዳጅና ተሳዳጅ እንደማይኖር፣ እርስዎም በፖለቲካ ልዩነት እንደማያስሩ ነግረውን ነበር። ሆኖም መንግስትዎት የማያውቋቸውን የአብን አባላት ብቻ ሳይሆን አግኝተው ያወሩትን ክርስትያንም አሰረ። የሀሳብ ልዩነትን ባልሰለጠነ መንገድ እንደማይፈቱ ቃል ገብተው ነበር። ቃልዎትን ካዱና የሀሳብ ልዩነትን በእስር ለመፍታት ሞከሩ። እስር ዘመናዊ የልዩነት መግለጫ ነው? ነው ጭራሽ ይህንም አላውቅም/አልሰማሁም ብለው …
Read More » -
14 July
የጠላትን ወገብ የሚሰብር ሰበር ዜና !
አቶ ዮሀንስ ቡዋያለው የአማራ ር/መስተዳድር ሆነው ተሾሙ! መልካም የስራ ዘመን ይሁንልዎ! : ገበየሁ ቢሞት ተተካ ባልቻ መድፍ አገላባጭ ብቻ ለብቻ! : እየየ በል እንግዲህ ምድረ_አማራ_ጠልና አማራ_በል ሁላ! የፈራሀው ሆነ
Read More » -
12 July
ከአዴፓ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ ! ADP Press Release.
የድርጅታችን አዴፓ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ሰኔ 15/ቀን 2011 ዓ.ም በክልላችን መንግስት ላይ ተሞክሮ ሙሉ በሙሉ በከሸፈው መፈንቅለ-መንግስት እና በከፍተኛ አመራሮቻችን ላይ በተፈፀመው የግፍ ግድያ ምክንያት የማዕከላዊ ኮሚቴያችን ሰኔ 21 ቀን 2011 ዓ.ም ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ ባስቀመጣቸው አቅጣጫዎች ላይ ተመስርቶ በወቅታዊ ጉዳይ እና ቀጣይ የትግል አቅጣጫዎች ግምገማ ለማድረግ ሐምሌ 4 ቀን …
Read More »