Admin
August 13, 2019 Amharic, Documents, News
የባንኩ ባለቤት እኛ ለመሆን እና የአማራ ባንክ ማድረግ ከፈለግን የአክሲዮን ሽያጩን እኛ ሙሉ በሙሉ በመግዛት መቆጣጠር አለብን ። የአማራ ባለሀብቶች ሌላውም ወገን ከ ዝቅተኛው የአክሲዮን ብዛት 10 500 ጀምሮ በመግዛት የአማራ ባንክ ባለድርሻ በመሆን ባንኩን አማራ አማራ እንዲሸት ማድረግ ይቻላል ። ከዛ ውጭ አክሲዮኑን እነ እንትና ገዝተው ከተቆጣጠሩት በስም ብቻ ነው የአማራ ባንክ ሊሆን የሚችለው ። ተሰባሰብ በህብረት ሰርተህ ተለወጥ …
Read More »
Admin
August 13, 2019 Amharic, ENGLISH, News
Admin
August 11, 2019 Amharic, News
ይቺ ልጅ ስሟ ቤተልሄም ትባላለች የደሴ ልጅ ስትሆን ኗሪነቷ በአሜሪካን ሀገር ነው ስለ አማራ በይፋ መታገል ከጀመረች ሰባት ዓመት ሆኗታል ቆራጥ አማራ ነች ለአማራነቷ እንድትታገል ምክንያት የሆናት አባቷ በሰፈራ ወለጋ ሄዶ ወለጋ ይኖር ነበር በሚኖርበት ሀገር ወለጋ በፅንፈኛ ኦሮሞዎች በካራ ታርዶ ስለሞተባት ነው በዛን ግዜ እንደ አሁን ኢንተርኔት ስልክ የለም ነበር ::አማራ በየቦታው እየታረደ ሲገደል ማንም ወገን አያውቅለትም ነበር። ዉጪ …
Read More »
Admin
August 10, 2019 Amharic, News
Admin
August 10, 2019 Amharic, News
አባቴ ተገድሏል፣ እርጉዟ እናቴ (Desta Asfaw) በጨለማ ክፍል በእስር ቤት ትሰቃያለች….. * ማህሌት አሳምነው ጽጌ። ህሊና በሞተባት አገር የአማራ ህይወት እንዲህ ነው ! Court denied bail for wife of G/Asamnew Tsige despite her pregnancy & deteriorating health condition by Yeahun · August 9, 2019 Court at Lideta today denied the right of bail for the wife of the deceased Brigadier …
Read More »
Admin
August 10, 2019 Amharic, News
መረጃ ስለመስጠት **** የሰኔ 15ቱን ክስተት ተከትሎ በኦሮሚያ ክልል፣ ምስራቅ ወለጋ ዞን ኬረሞ ወረዳ ከአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ጋር ግንኙነት አላችሁ በሚል ከአንድ ወር በላይ በእስር የቆዩት 17 አማሮች በትላንትናው ዕለት ማለትም ነሐሴ 1/2011 ዓ.ም በዋስትና ተፈተዋል። ምንም እንኳን ያለበቂ ጥርጣሬ መያዛቸውና ያለአግባብ መንገላታታቸው ስህተት የነበረ ቢሆንም በዋስትናም ቢሆን መፈታታቸው በበጎ የሚታይ ነው። ከዚህ ጋር በተያያዘ በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ያለበቂና …
Read More »
Admin
August 8, 2019 Amharic, Video, Videos
Admin
August 8, 2019 Amharic, News, Video, Videos
Admin
August 7, 2019 Amharic, News, Video, Videos
ለ 7 eleven ለ Fbi ዋና መስርያ ቤት ደዉላችሁ ተቃዉሞ አሰሙ። tel. +1 800 255 0711, +1 972 828 7011 Shop Address: 14400 Marsh Ln, Addison, TX 75001 you can also send protest e-mail: e-mail address: 7-11custrel@7-11.com Sample Letter to 7-11 Head Quarter and Law officials. Please copy and send. We are sending a serious complaint against the owner …
Read More »
Admin
August 7, 2019 Amharic, News, Video, Videos