አዋጅ! አዋጅ ! አዋጅ !
ለመላው ኢትዮጵያ አርበኛ ልጆች በሙሉ! ከነገ ቅዳሜ ማለዳ ጀምሮ እስ እሁድ ምሽት ድረስ በደማቸውና በአጥንታቸው ሀገራችንን ከጠላት ጠብቀው ያቆዩልን ጀግኖች አባቶቻችንን በማኅበራዊ የመገናኛ መረቦች በስፋት እንዘክራለን። አባቶቻችን ጠላቶቻቸውን ያንበረከኩት ውሃ እየረጩ ሳይሆን ጥይት እየረጩ ነበር። ጥይት የሚረጨው መሳሪያቸው ነፍጥ ሲባል እነሱ ነፍጠኛ ይባላሉ። ዛሬ እነዚህን መሳሪያ አንጋቢ አርበኛ ነፍጠኞችን ለማያውቋቸው ንፍጣሞች ለማሳወቅ ሲባል በግጥም፣ በንባብ፣ በስዕል፣ በፎቶግራፍና በሌሎችም መንገዶች …
Read More »
Amhara Fano Supporters – የአማራ ፋኖ ደጋፊዎች Amhara Fano Support Website – የፋኖ ደጋፊዎች


