ደጀና(ወልቃይት) ምሽግ በጀግኖቹ የመከላከያ ሠራዊት ከትህነግ ወንበዴዎች እጅ ወጥቷል !
ከ1972 ጀምሮ የትህነግ አስተማማኝ ምሽግ ሆኖ ሲያገለግል የነበረው፣ ደርግ ብዙ ጥረት አድርጎ መቆጣጠር ያልቻለው የደጀና(ወልቃይት) ምሽግ በጀግኖቹ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ተሰብሮ አሸባሪው ኃይል የሞተው ሞቶ የተረፈው እግሬ አውጭኝ ብሎ ሸሽቷል፡፡ ደጀና ከ40 ዓመት በኅምላ ከትህነግ ወንበዴዎች እጅ ወጥቷል ! እንዲሁም ቀጣዩ ጥቆማ ለአየር ሃይላችን ተገቢ ነው :- ለጀግናው አየር ኋይላችን በክልሉ ውስጥ ተረስቶ ያልተመታ የመሳርያና የነዳጅ ዴፖ ካለ እንድታስታውሱት ቦታዎቹን …
Read More »
Amhara Fano Supporters – የአማራ ፋኖ ደጋፊዎች Amhara Fano Support Website – የፋኖ ደጋፊዎች


