ፓስፖርት በጉቦ – የኢሚግሬሽን ጉድ
#የምርመራዘገባ በአዲስ አበባ ኢሚግሬሽን ቢሮ በጉቦ ፓስፖርት የማውጣት ሂደት በማስረጃ ሲጋለጥ – አንድ የሲስተም አድሚን ትናንት ብቻ በመመሳጠር 149 ፓስፖርቶችን ሰርቶ 745,000 ብር አግኝቷል (መሠረት ሚድያ)- ፓስፖርት በጉቦ ማውጣት አሁን አሁን ህጋዊ እስኪመስል የተለመደ ሆኗል፣ የሚመለከታቸው አካላትም ጉዳዩ የእነሱ እስከማይመስል ድረስ ችላ ያሉት ይመስላል። የተወሰኑ የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ሰራተኞችና ደላሎች ተመሳጥረው ድርጊቱ ላይ መሰማራታቸውን መሠረት ሚድያ ከዚህ በፊት ባደረጋቸው …
Read More »
Amhara Fano Supporters – የአማራ ፋኖ ደጋፊዎች Amhara Fano Support Website – የፋኖ ደጋፊዎች


