ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ ሲጠቀሙበት የነበረውን የፌስቡክ አካውንታቸውን ….
የአብን ሊቀመንበር የሆኑት ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ ሲጠቀሙበት የነበረውን የፌስቡክ አካውንታቸውን ከመጋቢት 2011 ጀምሮ ላለፉት 4 ወራት እየተጠቀሙ አይደለም። ይህ የሆነው ደግሞ የፌስቡክ አካውንታቸውን አክሰስ ማድረግ ባለመቻላቸው ነው። አዲስ አካውንት ከፍተው መጠቀም በመጀመሩ በመጀመሪያው ቀንም ድጋሚ መጠቀም እንዳይችሉ ተደርገዋል። በዚህ የተነሳም ፌስቡክ ጨርሶ እየተጠቀሙ አይደለም። ይሁንና ለረጅም ዓመታት ሲጠቀሙበት የነበረውን አካውንት የማይታወቁ አካላት እየተገለገሉበት መሆኑን መረዳት ችለናል። ስለሆነም የንቅናቄያችን አባላት፣ ደጋፊዎችና …
Read More »