Breaking News

Recent Posts

ድሮንና ከባድ መሣሪያዎች ሳይቀሩ በመጠቀም በአማራ ወገኖቻችን ላይ እየተፈጸመ ነው::

ጆሃን ጋልቱንግ የተባሉ የኖርዌይ የጥቃት/ Violence ተመራማሪ እንደተገለጹት የማኅበረሰብ ጥቃትን በሶስት ስይንሳዊ ትንታኔ ያስቀምጡታል:: 1. ቀጥተኛ ጥቃት፣ 2. መዋቅራዊ ጥቃት እና 3. የባህል ጥቃት ናቸው:: እነዚህ የጥቃት መጠኖች የሶስት ማዕዘን ሶስት ክንዶች ተብለውም ይገለጻሉ:: ወደ አገራችን ኢትዮጵያ ስንመጣ ደግሞ በግንባር ቀደምትነት በአማራውና ሌሎችም ወገኖቻችን ላይ ከላይ የተጠቀሱት የጥቃት ዓይነቶች ከወያኔ የሥልጣን ዘመን ጀምሮ በነበረው መንግሥታዊና ማኅበራዊ አወቃቀሮች በሰፊው ሲራመድ ቆይቶአል:: …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.