በጦርነት ላይ ያለውን አማራ መሬት የመውረሩ ኦህዴዳዊ ሴራና ስራ !
ከአጣዬ እስከ ከሚሴ ያለውን የአማራ ክልል ግዛት ወደ ኦሮሚያ የማካለልን ተልእኮን ይዞ ወደ ከሚሴ የተጋዘውን የዶ/ር አለሙ ስሜን የወሎ ምስጢራዊ ስራን ከ15ቀን በፊት ነሀሴ 20ቀን 2021 በዝርዝር ዜና ዘገባ ይፋ አድርጌ ነበር፦ ***ወንድወሰን ተክሉ*** ዛሬ አማራው ሀገር ለማፍረስ ተነስቷል ተብሎ በእነ አቢይ በሚወራው ትህነግ ጋር በሁለት የአማራ ዞን ግዛት ውስጥ ብቻውን እየተፋለመ ባለበት ሁኔታ የአቢይ መራሹ ኤህዴድ የአማራን ግዛቶች የመሰልቀጥ …
Read More »